Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
tarik
Senior Member+
Posts: 36239
Joined: 26 Feb 2016, 13:04

^^^JUST IN^^^:Tplf Just Controlled 6 Towns In Afar,Killing Galla-Abiy's Troops There.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!!

Post by tarik » 05 Nov 2025, 18:07


ህወሓት በዛሬው ዕለት በአፋር ክልል ወሰን ውስጥ በማግባት 6 መንደሮችን በጉልበት በመቆጣጠር ንጹሃንን በሞርታርና በዙ-23 በመደብደብ ተኩስ ከፍቷል።

ይህ የህወሓት ቡድን በቶንሳ ቀበሌ ላይ ተኩስ በሚከፈትበት ወቅት የአፋር ሽማግሌዎች እንዲመለሱ ቢማፀኗቸውም አሻፈረኝ በማለት ግጭቱን አስከትሏል።

የህወሓት ቡድን ከድርጊቱ በአስቸኳይ ካልተቆጠበ የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግሥት የዜጎች ደህንነትና የወሰኑን ክብር የማስጠበቅ፣ እንዲሁም ራስን ከማንኛውም ውጫዊ ጥቃት የመከላከል ኃላፊነቱን እንደሚወጣ እንገልፃለን።