Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 16844
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ሀገር ማለት ህዝብ ነው!

Post by Selam/ » 05 Nov 2025, 09:23

ሀገር ማለት ህዝብ ነው!

ሰላማዊ ሰዎች ከአዲስ አበባ ወደ አሰላ ወይንም ባህር ዳር ተዘዋውረው እንዳይኖሩና እንዳይነግዱ፣ በጎጥ ፖለቲካ ጠርንፈው ይዘው፣ የኢትዮጵያ አንደኛ አፍቃሪ ነኝና፣ ጠላቶቹዋን ሻዕቢያንና ግብፅን ከእኔ ጋራ አብረህ ካላወገዝክ ሞቼ እገኛለሁ እያሉ ዕሪሪሪሪሪ የሚሉት ካድሬዎች ሁሉ ሞላጫ ሌባዎች ናቸው።

ለህዝቦች ሰላም፣ ደህንነትና አንድነት ሳትሰብክ ‘ኢትዮጵያ’ የሚለው ስም ላይ ዘልለህ ፊጥጥ ስላልክ ሃገር ወዳድ የሆንክ አይምሰልህ። በድንጋይ መወገር ያለብህ አጭበርባሪ ከርሳም ነህ።

Dama
Member+
Posts: 6212
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ሀገር ማለት ህዝብ ነው!

Post by Dama » 05 Nov 2025, 17:51

Agreed 100%.
This is where Whorus and Axumzena failed...therefore lost Ethiopians' and Africans' respect.
Material things, corridors, dams, are not as precious as human dignity.

Post Reply