Page 1 of 1

ኤርትራውያን የሱዳኑ ዳጋሎ ኢሳያስን በድሮን እንዳያደባየው በጣም ፈርተዋል

Posted: 26 Oct 2025, 23:42
by Misraq

Re: ኤርትራውያን የሱዳኑ ዳጋሎ ኢሳያስን በድሮን እንዳያደባየው በጣም ፈርተዋል

Posted: 27 Oct 2025, 00:18
by Horus
Misraq wrote:
26 Oct 2025, 23:42
አይ ምስራቋ! እውነትም ወያኔ ትግሬ ነሽ :lol: :lol: :lol: ያንቺ ፋኖዎች አይደለም ቤት ውስጥ በአንዲት መኪና መዘዋወር ፈርተው መኪና የሚባል ላለ መጠቀም አዋጅ አውጀው አንቺ ግ ን ስለ ኢሳይሳ ፍርሃት ትቀልጂያለሽ :lol: :lol: አመድ በዱቄት ይስቃል አሉ እማማ ተረቧ :lol: :lol: :lol:

Re: ኤርትራውያን የሱዳኑ ዳጋሎ ኢሳያስን በድሮን እንዳያደባየው በጣም ፈርተዋል

Posted: 27 Oct 2025, 00:26
by Fiyameta
:shock: :shock: :shock: :shock:




Re: ኤርትራውያን የሱዳኑ ዳጋሎ ኢሳያስን በድሮን እንዳያደባየው በጣም ፈርተዋል

Posted: 27 Oct 2025, 07:35
by Misraq
Horus wrote:
27 Oct 2025, 00:18
Misraq wrote:
26 Oct 2025, 23:42
አይ ምስራቋ! እውነትም ወያኔ ትግሬ ነሽ :lol: :lol: :lol: ያንቺ ፋኖዎች አይደለም ቤት ውስጥ በአንዲት መኪና መዘዋወር ፈርተው መኪና የሚባል ላለ መጠቀም አዋጅ አውጀው አንቺ ግ ን ስለ ኢሳይሳ ፍርሃት ትቀልጂያለሽ :lol: :lol: አመድ በዱቄት ይስቃል አሉ እማማ ተረቧ :lol: :lol: :lol:
ሁሬሳ

የአማራን ቆመህ ጠብቀኝ እና ጓንዴ ፈርቶ ክልሉን በሙሉ ትጥቅ አስፈታለሁ ብሎ እስካሁን ያላባራ ግጭትን የቀሰቀሰውን የበሻሻ ዜንጦ ጩጬ ምን እንበለው። ታንክን፤ ባንክን፤ ድሮንን ታጥቆ የሚቀዝን ሰው እያመለክህ ስትመጣ ሁሉም እንደናቀህ ታውቃለህ።