Finfinne Times
24 October at 16:12
በኦሮሚያ ክልል አርሶአደሮች ለ5 ፍየል 15ሺ ብር ግብር እየተጠየቁ ነው። IMF ለአርሶአደሩ የሚደረጉ ድጎማዎችን ከለከለ ብለን ስንጮህ ጭራሽ ለፍየልም ግብር አመጣበት።
IMF ለ5 ፍየል 15,000 ብር የሚያስከፍል ከሆነ (ለየ 1 ፍየል 3ሺ ማለት ነው): ለአንድ ዶሮ ስንት ያስከፍል ይሆን ?? ይህ ጨካኝ አገዛዝ የምስኪኑ ገበሬ ጓዳ ገብቶ መዝረፍ ጀምሯል።
#አሁንም ማለቃቀስ መፍትሔ አይሆንም። ሁሉም በአንድነት ካልታገለ በስተቀር መፍትሔ የለውም። እነ አህመድ ሽዴና እዮብ ምህረቱ #ከአብይ የIMF አለቆች ትዕዛዝ እየተቀበሉ የሚገዙት ሀገር እንዳይኖር መደረግ አለበት !!
https://www.facebook.com/share/p/1LK4qKdz3x/