GREAT NEWS FOR EAST GURAGE! WOLKITE UNIVERSITY BUTAJERA CAMPUS INAUGURATED!
AND VERY BAD BAD NEWS FOR MELES ZENAWI WATER CARRIERS LIKE DAMA & ODIE! ONE OF THE CORE DEMANDS OF EAST GURAGE IS ANSWERED BECAUSE CENTRAL KILLIL NOW HAS A REAL LEADER
ክቡር ፕሬዚዳንት እንደሻው ጣሰው (Ph.D)!!! AND GOD WILLING, ONE OF THESE DAYS, WE WILL BUILD OUR OWN WORLD CLASS SODO UNIVERSITY!!!
Last edited by Horus on 23 Oct 2025, 22:42, edited 1 time in total.
Re: GREAT NEWS FOR EAST GURAGE! WOLKITE UNIVERSITY BUTAJERA CAMPUS INAUGURATED!
You people hybridized your dialect with too much Amharic. Also, you lost your Gurage names tradition of people. More Geez than Geez itself. Amaras will not be upset if you reclaimed them. Surprisingly, Gurage names of places remain intact to a great extent.
Dekama tultulas!
Metewoch!

Dekama tultulas!
Metewoch!
Last edited by Dama on 23 Oct 2025, 23:07, edited 1 time in total.
Re: GREAT NEWS FOR EAST GURAGE! WOLKITE UNIVERSITY BUTAJERA CAMPUS INAUGURATED!
Horsey,
This has got to be a joke!
መንግስት ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት የሚገኙ ታራሚዎችን መቀለብና የህክምና አገልግሎት መስጠት እየከበደው ስለሆነ [ታራሚዎቹ ቀለባቸውን ራሳቸው እንዲችሉ] የሚደነግግ ህግ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ሊፀድቅ ዝግጅቱ ተጠናቋል" የተባለ ነው!
This has got to be a joke!
መንግስት ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት የሚገኙ ታራሚዎችን መቀለብና የህክምና አገልግሎት መስጠት እየከበደው ስለሆነ [ታራሚዎቹ ቀለባቸውን ራሳቸው እንዲችሉ] የሚደነግግ ህግ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ሊፀድቅ ዝግጅቱ ተጠናቋል" የተባለ ነው!
Re: GREAT NEWS FOR EAST GURAGE! WOLKITE UNIVERSITY BUTAJERA CAMPUS INAUGURATED!
ሲሲው
ስለምን እያወራህ እንደ ሆነ ባላውቅም የኔ ፍርሃት ቅናት እና ምቀኝነት እንዳይገልህ ነው! ዛሬ በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ኢሊት ምርጥ አዳሪ የኮሌጅ መዘጋጆ አካዳሚዎች Elite boarding Prep School 10 እንኳ አይሆኑም! አንዱ ሶዶ ውስጥ ስራው አልቆ ተማሪ መቀበል ጀምሯል! ሶዶ የራሱን ዩኒቨርሲቲ ያቋቁማል ስልህ የምር ነው! የኢትዮጵያ ሁለተኛ ትምህርትና ኮሌጆች ጢቅ ብሎ የተያዘው አስተማሪ በጉራጌዎች ነው! እኛ በምሁራን በሽ በሽ ነን! ትንሿ ጉራጌ የኢትዮጵያ brain center ብትሆን አትገረም!!! ጉራጌ ሌላው ስማችን ስኬት ስለሆነ !!! ከቡዳና ምቀኛ ማሪያም ትጠብቀን!!!!