አራት ኪሎ አማረኝ
እባክህ TDF እርዳኝ
ባህር አማረኝ አብይ ግፋልኝ
ሰሊጥ አማረኝ ኢሳያስ ደግፈኝ
ሰጥቶ መቀበል የማያውቅ ሞኛ ሞኝ
ሜዳ ላይ ቀረ አንድኑም ሳያገኝ
የአበረ ነገር
ሁሌ ማደናገር
Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!
ዓይጠ መጎጡ፣ አቅጣጫ ቢሱ
ቱስ ቱስ ይላል፣ ልክ እንደ ፈሱ
ቱስ ቱስ ይላል፣ ልክ እንደ ፈሱ
Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!
ኤርትራዊቷ ስላም በሽታሽ ጀመረሽ?
Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!
አሮጌው ቀን አልፎ በአዲስ ቀን ሲተካ፤ አሮጌው አመት በአዲስ አመት ሲተካ በዚህ ፎረም ላይ ከሚታደሙት ተሳታፊዎች በተለየ መልኩ 2 መርህ-ዐልባ ሰዎችን አውቃለሁ። አክሱምዒዛና እና ሁሬሳ (የቀድሞው ሆረስ)። መልህቅት ዐልባ ወያኔ እና አፍቃሪ-ኦነግለ። ሁሬሳ ኢትዮጵያን ከኢህ አፓ እስከ ኦሮሙማ-ኦነግ ሲያደማ የነበረ- ጸረ አማራ። አክሱምዒዛና የደደቢት ወያኔ አማራ የትግሬ ታሪካዊ ጠላት ነው መደብል ሲሸመድድ ያደገ ጸረ-አማራ። ሁሬሳ የእራስህን ዝብርቅርቅ መርህ አልባ ለማየት ከፈለግህ ሰላም የጠረዘውን "የነብዩ ጭልፊቱ ድርስቶች ተመልከት" - ብዙ ምስክር አያስፈልገኝም።
አክሱምዒዛና - አንዱ ፀረ-አማራ /ወያኔ (85% የአገሪቱን የመከላከያ እሴት እና መዋቅር ተቆጣጥሮ የነበረውን) ላይመለስ ግብዐተ-መሬቱ ተፈጽሟል። አማራ ወያኔን ቀብሮታል። በመቀጠል አሁን የኦነግ-ኦሮሙማ ጽኑ ህሙማን ውስጥ ኮማ ገብቷል። አማራ እያሰናዳው ነው። አሁን ከምድረ-ገጽ እንደ ፈንጣጣ የጠፋችው ወያኔ እንኳን ሻዕብያ፤ አረብ አገራት፤ ምዕራባዊያን እየረዷት የአንድ ወጣት ዕድሜ (17 አመት) ፈጅቶባታል። ውጤቱ እያበሳጨህ ነው። ከባዶ እጅ ወደ ሙሉ ትጥቅ የተረማመደው አማራ።
አክሱምዒዛና - አንዱ ፀረ-አማራ /ወያኔ (85% የአገሪቱን የመከላከያ እሴት እና መዋቅር ተቆጣጥሮ የነበረውን) ላይመለስ ግብዐተ-መሬቱ ተፈጽሟል። አማራ ወያኔን ቀብሮታል። በመቀጠል አሁን የኦነግ-ኦሮሙማ ጽኑ ህሙማን ውስጥ ኮማ ገብቷል። አማራ እያሰናዳው ነው። አሁን ከምድረ-ገጽ እንደ ፈንጣጣ የጠፋችው ወያኔ እንኳን ሻዕብያ፤ አረብ አገራት፤ ምዕራባዊያን እየረዷት የአንድ ወጣት ዕድሜ (17 አመት) ፈጅቶባታል። ውጤቱ እያበሳጨህ ነው። ከባዶ እጅ ወደ ሙሉ ትጥቅ የተረማመደው አማራ።
Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!
ዓይጠ መጎጡ፣ አቅጣጫ ቢሱ
አክሱም ተፈጥሮ፣ ብኩን ነው ነፍሱ
ተገለባባጭ፣ ለሆድ ለከርሱ
ሆሌ ቶስቷሳ፣ ልክ እንደ ሆርሱ
አክሱም ተፈጥሮ፣ ብኩን ነው ነፍሱ
ተገለባባጭ፣ ለሆድ ለከርሱ
ሆሌ ቶስቷሳ፣ ልክ እንደ ሆርሱ
Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!
የAxumezana እንዱ ስራ የትግራይን ጠላቶች ግራ ማጋባት ነው! አበረ ግራ ከተጋባህ አይግረምህ!