Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18356
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Axumezana » 23 Oct 2025, 13:09

አራት ኪሎ አማረኝ
እባክህ TDF እርዳኝ
ባህር አማረኝ አብይ ግፋልኝ
ሰሊጥ አማረኝ ኢሳያስ ደግፈኝ
ሰጥቶ መቀበል የማያውቅ ሞኛ ሞኝ
ሜዳ ላይ ቀረ አንድኑም ሳያገኝ
የአበረ ነገር
ሁሌ ማደናገር

Selam/
Senior Member
Posts: 16852
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Selam/ » 23 Oct 2025, 13:18

ዓይጠ መጎጡ፣ አቅጣጫ ቢሱ
ቱስ ቱስ ይላል፣ ልክ እንደ ፈሱ

Horus
Senior Member+
Posts: 39783
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Horus » 23 Oct 2025, 13:20

Axumezana wrote:
23 Oct 2025, 13:09
አራት ኪሎ አማረኝ
እባክህ TDF እርዳኝ
ባህር አማረኝ አብይ ግፋልኝ
ሰሊጥ አማረኝ ኢሳያስ ደግፈኝ
ሰጥቶ መቀበል የማያውቅ ሞኛ ሞኝ
ሜዳ ላይ ቀረ አንድኑም ሳያገኝ
የአበረ ነገር
ሁሌ ማደናገር
ሁሌ ማደናገር ሳሆን ሁሌ ሚደናገር በል እንጂ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: መርህ አልባ የጎሳ ቅዠት አምላኪና ፖለቲካ አልባ የጥላቻ ሰለባ ስትሆን እንደዚህ ነው የምትደናገረው!!!!

Axumezana
Senior Member
Posts: 18356
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Axumezana » 23 Oct 2025, 14:45

ኤርትራዊቷ ስላም በሽታሽ ጀመረሽ?

Abere
Senior Member
Posts: 14740
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Abere » 23 Oct 2025, 14:57

አሮጌው ቀን አልፎ በአዲስ ቀን ሲተካ፤ አሮጌው አመት በአዲስ አመት ሲተካ በዚህ ፎረም ላይ ከሚታደሙት ተሳታፊዎች በተለየ መልኩ 2 መርህ-ዐልባ ሰዎችን አውቃለሁ። አክሱምዒዛና እና ሁሬሳ (የቀድሞው ሆረስ)። መልህቅት ዐልባ ወያኔ እና አፍቃሪ-ኦነግለ። ሁሬሳ ኢትዮጵያን ከኢህ አፓ እስከ ኦሮሙማ-ኦነግ ሲያደማ የነበረ- ጸረ አማራ። አክሱምዒዛና የደደቢት ወያኔ አማራ የትግሬ ታሪካዊ ጠላት ነው መደብል ሲሸመድድ ያደገ ጸረ-አማራ። ሁሬሳ የእራስህን ዝብርቅርቅ መርህ አልባ ለማየት ከፈለግህ ሰላም የጠረዘውን "የነብዩ ጭልፊቱ ድርስቶች ተመልከት" - ብዙ ምስክር አያስፈልገኝም።

አክሱምዒዛና - አንዱ ፀረ-አማራ /ወያኔ (85% የአገሪቱን የመከላከያ እሴት እና መዋቅር ተቆጣጥሮ የነበረውን) ላይመለስ ግብዐተ-መሬቱ ተፈጽሟል። አማራ ወያኔን ቀብሮታል። በመቀጠል አሁን የኦነግ-ኦሮሙማ ጽኑ ህሙማን ውስጥ ኮማ ገብቷል። አማራ እያሰናዳው ነው። አሁን ከምድረ-ገጽ እንደ ፈንጣጣ የጠፋችው ወያኔ እንኳን ሻዕብያ፤ አረብ አገራት፤ ምዕራባዊያን እየረዷት የአንድ ወጣት ዕድሜ (17 አመት) ፈጅቶባታል። ውጤቱ እያበሳጨህ ነው። ከባዶ እጅ ወደ ሙሉ ትጥቅ የተረማመደው አማራ።

Selam/
Senior Member
Posts: 16852
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Selam/ » 23 Oct 2025, 15:34

ዓይጠ መጎጡ፣ አቅጣጫ ቢሱ
አክሱም ተፈጥሮ፣ ብኩን ነው ነፍሱ
ተገለባባጭ፣ ለሆድ ለከርሱ
ሆሌ ቶስቷሳ፣ ልክ እንደ ሆርሱ

Axumezana
Senior Member
Posts: 18356
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Axumezana » 23 Oct 2025, 15:47

የAxumezana እንዱ ስራ የትግራይን ጠላቶች ግራ ማጋባት ነው! አበረ ግራ ከተጋባህ አይግረምህ!

Selam/
Senior Member
Posts: 16852
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሁሉ የሚያምረው አበረ!

Post by Selam/ » 23 Oct 2025, 16:21

ሸተተኝ ከረፋኝ፣ ድኝ ድኝ ሸተተኝ
ዓይጠ መጎጡን ሳይ፣ በሽታ ጀመረኝ
ከዕሪያው ጋር ደርቤ፣ ልወቀጥ ወሰንኩኝ

Axumezana wrote:
23 Oct 2025, 14:45
ኤርትራዊቷ ስላም በሽታሽ ጀመረሽ?

Post Reply