Page 1 of 1

“እኔ እንደ መንግስቱ ነኝ፣ በስልጣን እስካለሁ መቼም ሰላም አይመጣም፣ ዘመኔን ሁሉ እዋጋለሁ” Abiy Ahmed

Posted: 21 Oct 2025, 08:49
by temari

Re: “እኔ እንደ መንግስቱ ነኝ፣ በስልጣን እስካለሁ መቼም ሰላም አይመጣም፣ ዘመኔን ሁሉ እዋጋለሁ” Abiy Ahmed

Posted: 21 Oct 2025, 09:04
by Odie
temari wrote:
21 Oct 2025, 08:49
ስሙ አቢዮት እኮ ነው የመንግስቱ ጊዜ ስም
ደርግ ሲጀምር ያለምንም ደም ብሎ ጀምሮ ቆይቶ ነው ደም በደም የሆነው
ይሄ የወሮበሎች ጠባይ ነው :lol: :lol:

Re: “እኔ እንደ መንግስቱ ነኝ፣ በስልጣን እስካለሁ መቼም ሰላም አይመጣም፣ ዘመኔን ሁሉ እዋጋለሁ” Abiy Ahmed

Posted: 21 Oct 2025, 09:10
by ZEMEN
temari wrote:
21 Oct 2025, 08:49
የኢትዮፕያ ህዝብ ግን ምን ነካው፣ ዶንቆሮ ደፋር ነው ኣገር እየወደቀ የምያውቅበት እውቀት የለዉም።

Re: “እኔ እንደ መንግስቱ ነኝ፣ በስልጣን እስካለሁ መቼም ሰላም አይመጣም፣ ዘመኔን ሁሉ እዋጋለሁ” Abiy Ahmed

Posted: 21 Oct 2025, 09:43
by sesame
His glazed, shifting eyes clearly indicate that he knows what he is saying is BS! But he says it anyway. He is trying to convince himself that Ethiopia's problems are not his fault, that they are endemic!

Re: “እኔ እንደ መንግስቱ ነኝ፣ በስልጣን እስካለሁ መቼም ሰላም አይመጣም፣ ዘመኔን ሁሉ እዋጋለሁ” Abiy Ahmed

Posted: 22 Oct 2025, 16:37
by temari
አብይን እጅግ የሚያስቆጣው ቃል :arrow: ሰላም