Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39783
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ፋኖ ተብዬው የግብጽና ሻቢያ ገረድ In Full Damage Control Mode

Post by Horus » 20 Oct 2025, 17:09

:lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:

ይህ የሽፍታ ቡድን አሁን ሙሉ ሥራው ኢትዮጵያ አሰብን እንዳታስመልስ መጣርና ሻቢያን መከላከል እንደ ሆነ እራሱ ሽፍታው ባፉ ለፈልፈው

ፋኖ የተባለ አማራን እያወደመ ያለ ሽፍታ መቶ በመቶ ፖለቲካው ከስሮ ኦፊሻል የግብጽ ሻቢያና ወያኔ ቅጥረኛ መሆኑን ገሃድ ሆነ

ሌላው ትልቁ ነገር በመሰረቱ ባለፈው ወር አቢይ በፍጹም የአሰብ ጦርነት አያደርግም ነበር፣ ሃሳቡም አልነበረም

ትልቁ ነገር ሻቢያና ወያኔ ቸኩለው ካርዳቸውን ስለ ተጫወቱ አሁን በዚያ መዘዝ ፋኖ ከጫፍ እስከ ጫፍ ተደብድቦ ይወድማል

ስለዚህ አርቆ ለሚያስብ ፋኖ የማይወጣው የፖለቲካ ክስረትና ወታደራዊ መመታት ውስጥ ቀድቋል

እናሳ በወሎ ጦርነት የተጠቀመው ማነው?

አቢይና የኢትዮጵያ ጦር ናቸው !




Misraq
Senior Member
Posts: 16521
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ፋኖ ተብዬው የግብጽና ሻቢያ ገረድ In Full Damage Control Mode

Post by Misraq » 20 Oct 2025, 20:51

ሁሬሳ

ዓብይ አህመድ በቅርብ ጥሎህና በትኖህ ይፈረጥጣል። ሶዶ boy you are idiot and can't read the writing on the wall



:lol:


Dama
Member+
Posts: 6217
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ፋኖ ተብዬው የግብጽና ሻቢያ ገረድ In Full Damage Control Mode

Post by Dama » 20 Oct 2025, 21:05

Sajid is painful to my senses to watch: 1).accent, 2)slugishly slow like a speed of a snail

Post Reply