Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 39784
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 18 Oct 2025, 13:56
የአንድ ክልል ፕሬዚዳንት ንግግሩም ሥራውም መሆን ያለበት ይህ ነው! በጎርደና ሴራ ማንኛውም ለፍርድ የቀረበ ጉዳይ ከ3 ግዜ በላይ የባሊቆች ሸንጎ አይደረግበት! ሶስት ግዜ ተሰብስበው አንድን ወንጀል ሆነ ችግር መፍታት ያልቻሉ ባሊቆች (አዋቂዎች) ክብር የላቸውም። ይህን ነው እንደሻው ጣሰው ያለው። በመሃል ኢትዮጵያ ችግር ሊፈጥሩ የሞከሩ ጂሎችን ለማስተካለ የወሰደው ግዜ 1 ሳምንት ነው ።
በታታሪዎቹ ምድር ችግር ለመፍታት የሚጠፋው ግዜ 1 ቀን ነው ፣ ሌላው 9 ቀን ልማትና እድገት የሚሰራበት ግዜ ነው።
ይህን መሰል ዊዝደም ጥበብ የሚዛቀው ከባህል ነው ፣ ከሰለጠነ የሥራና ሰላም ባህል !!! አለቀ
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 39784
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 18 Oct 2025, 15:32