Page 1 of 1
በ21ኛው ክ/ዘመን ኦሮሙማ የሚፈጽመውን አረመኔዊ ጭፍጨፋ፤ጡት ቆረጣ ለሚሰማ የ16ኛ ክ/ዘመን እማኝ እና ታሪክ ጸሃፊ አባ ባህርይ በ"ዜናሁ ለጋላ" ያሰፈሩት ነው።
Posted: 17 Oct 2025, 13:54
by Abere
በ21ኛው ክ/ዘመን ኦሮሙማ የሚፈጽመውን አረመኔዊ ጭፍጨፋ፤ጡት ቆረጣ ለሚሰማ የ16ኛ ክ/ዘመን እማኝ እና ታሪክ ጸሃፊ አባ ባህርይ በ"ዜናሁ ለጋላ" ያሰፈሩት ነው።
እንድህ ይላል "የነገዱን ቁጥር፤ ሰውን ለመግደል የትጋቱ ነገር፤ የጠባዩን እንሰሳነት ለማወቅ የጋላን ዜና ልጽፍ ጀመርኩ"
ይህ ታሪካዊ ሰነድ ለብዙዎች በተለይም የፓለቲካ አርታኢዎች አይመቻቸውም፤ ዳሩ ግን አሁን ምን እየሆነ ነው? የታሪክ ሊቅ አባ ባህርይ የጻፉትን ለሚያነብ ይህ እንደት ሊሆን ይችላል፤ የሰው ልጅ በዚህ ደረጃ አረመኔ አይሆንም ለማለት ይችላል፤ አሁን የኦሮሙማ እንሰሳ አባ ባህርይ ከገለጹት በላይ የሚዘገንን ነው።
Re: በ21ኛው ክ/ዘመን ኦሮሙማ የሚፈጽመውን አረመኔዊ ጭፍጨፋ፤ጡት ቆረጣ ለሚሰማ የ16ኛ ክ/ዘመን እማኝ እና ታሪክ ጸሃፊ አባ ባህርይ በ"ዜናሁ ለጋላ" ያሰፈሩት ነው።
Posted: 18 Oct 2025, 20:08
by Abere
የአባ ባህርይ ዜናሁ ለጋላ መጽሀፍ በሚገባ ላጤ ነው በአፍሪካ የመጀመሪያ የሰው ዘር ማጥፋት (ጄኖሳይድ) የፈጸመ ታሪካዊ ወንጀል ነበር። እንደ ፈረንጆች አቆጣጠር የተመድ በ1945 የጀኖሳይ ትርጉም በራፋዔል ለምኪን ከማግኜቱ በፊት በኢትዮጵያ የተፈጸመ የዘር ማጥፋት። በኦሮሞ ወረራ/ፍልሰት/ ቢያንስ ከ22 በላይ ታላላቅ ጎሳዎች ጠፍተዋል። ከሁሉም በላይ ከፍተኛ ሰለባ የነበረው የአማራ ጎሳ እንደሆነ ይታወሳል። ይህ ዘር ማጥፋት እና አረመኔያዊ ጭፍጨፋ በስነ-ቃል ከትውልድ ትውልድ ሲነገር ይሰማል። ለምሳሌ " ጋላ እና ዝናብ ከደጅ ይጨርሳል" የሚል ብሂል አለ። ይህ አባባል የአማራ ጎሳ የቱን ያህል traumatized እንደሆነ ይገልጻል። የፓለቲካ ጭምትነት ( ይሉኝ ባይነት) ወደ ጎን በመተው ታሪካዊ ጭብጡ ሲታይ የመጀመሪያ የዘር ማጥፋት ወንጀል መሆኑን ያሳያል። አድሱ ትውልድ ይህን አረመኔ የውርደት ታሪክ ላለመድገም ቢቻ ደብዛቸው ስለጠፉት ጎሳዎች የታሪክ ተጠያቂነት እንድሁም እየተሳደደ ለሚገደለው አማራ ይቅርታ እንደማቅረብ ጭራሽ በ21ኛ ክ/ዘመን የጡት፤ የብልት ቆረጣ እና የሰው ልጅ ቆዳ ገፈፋ እኩይ እንሰሳዊ ወንጀል በመፈጸም በአባ ባህር ዘመን በዜናሁ ለጋላ የተፈጸመውን ዘር ማጥፋት ሪኮርድ ሰባሪዎች ሁነዋል።
Anyone who want to read the first and only source of the history of Oromo (ዜናሁ ለጋላ) can find it on Amazon
Hope the book could be available in Ethiopian groceries and shops. A book worth to have it with you.
Re: በ21ኛው ክ/ዘመን ኦሮሙማ የሚፈጽመውን አረመኔዊ ጭፍጨፋ፤ጡት ቆረጣ ለሚሰማ የ16ኛ ክ/ዘመን እማኝ እና ታሪክ ጸሃፊ አባ ባህርይ በ"ዜናሁ ለጋላ" ያሰፈሩት ነው።
Posted: 19 Oct 2025, 11:31
by Abere
አባ ባህርይ የ16ኛው ክ/ዘመን ግብረ-አራዊት ለትውልድ በዜናሁ ለጋላ ዘግበው አልፈዋል። ለዚህ ተወዳዳሪ ለማይገኝላቸው ምሁር በስማቸው አንድ ትልቅ መታሰብያ ማድረግ ይገባ ነበር። ለምድረ ዘፋኝ እና አርቲስት የክብር ዶክትሬት ሲሰጥ ለዚህ ዕንቁ ምሁር አለመደረጉ ያሳዝናል። አባ ባህርይ ባይኖሩ የኦሮሞ ታሪክ ምንጭ ባልኖረ ነበር።
አባ ባህርይ ማን ናቸው? ትውልዳቸው እና እድገታቸው በጋሞ በአብያታ ሀይቅ አካባቢ ሲሆን፤ የብርብራ በዚሁ በጋሞ የጥንታዊ የብርብራ ማርያም አገልጋይ አባት ነበሩ። በዘመኑ የኦሮሞ ወረራ/ፍልሰት/ የጋሞ ህዝብ ሲጨፈጨፍ እና የራሳቸው መኖሪያ ቤት ተቃጥሎ፤ ጥሪታቸውም ሲወድም ያዩ ናቸው። Aba Bahrey wrote that they "devastated his country" and "looted all that he possessed"