Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum





Abdisa
Member+
Posts: 6262
Joined: 25 Apr 2010, 19:14

Re: ኢትዮጵያ ወደቀች❗ ወደቀች‼️ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅] ⛔ አንድ የአሜሪካን ዶላር 148.30 ብር ገባ ⛔ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅]

Post by Abdisa » 16 Oct 2025, 19:32

I'm losing hope everyday. Currency crisis is a sign of economic decline and state collapse. Imagine waking up one day to find we no longer have a country? This is why its hard waking up to reality every day! :x :x

Digital Weyane
Member+
Posts: 9817
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: ኢትዮጵያ ወደቀች❗ ወደቀች‼️ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅] ⛔ አንድ የአሜሪካን ዶላር 148.30 ብር ገባ ⛔ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅]

Post by Digital Weyane » 16 Oct 2025, 20:06

ብዙ ቢልዮኖች ተበድራ ድሮንና የጦር መሳሪያ የምትገዛ ሀገር ፣ ያውም የራሷን ዜጋ ለመጨፍጨፍና ከአረቦች እግር ስር ለማስገዛት፣ የመጨረሻ እጣ ፈንታዋ ይሄ ነው። የሌላ አገር ዜጋ ብሆን ይሻለኝ ነበር የምልበት ቀን ይመጣል ብዬ አስቤ አላውቅም ነበር። ብልፅግናን ማመን ቀብሮ ነው!!! ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ ዋይ :cry: :cry: :cry: :cry:

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19737
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ኢትዮጵያ ወደቀች❗ ወደቀች‼️ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅] ⛔ አንድ የአሜሪካን ዶላር 148.30 ብር ገባ ⛔ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅]

Post by Fiyameta » 16 Oct 2025, 21:27


Please wait, video is loading...



Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23314
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ኢትዮጵያ ወደቀች❗ ወደቀች‼️ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅] ⛔ አንድ የአሜሪካን ዶላር 148.30 ብር ገባ ⛔ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅]

Post by Fed_Up » 17 Oct 2025, 11:55

$1 USD 155 birr ECB
$1 USD =174 birr on black market ( which is the actual value)
ባፍጢም መደፋት ይሏችሆል እንዲህ ነው:: "ከምንዳ ወደ እዳ"

ዋጋም የለሽ

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19737
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: ኢትዮጵያ ወደቀች❗ ወደቀች‼️ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅] ⛔ አንድ የአሜሪካን ዶላር 148.30 ብር ገባ ⛔ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅]

Post by Fiyameta » 17 Oct 2025, 13:17

Who'd ever thought that we would see this day.... :shock:

1 Eritrean Nakfa = 15 Birr
1 USD = 15 Nakfa


Nakfa is the new Dollar in Ethiopia. :P :P






sesame
Member+
Posts: 7892
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ኢትዮጵያ ወደቀች❗ ወደቀች‼️ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅] ⛔ አንድ የአሜሪካን ዶላር 148.30 ብር ገባ ⛔ [̲̅$̲̅(̲̅ιοο̲̅)̲̅$̲̅]

Post by sesame » 18 Oct 2025, 20:50

The Western imperialists trapped Ethiopia exactly where they wanted it, dysfunctional and totally clueless! It has been known for a long time now that the IMF is a tool used by the West to keep the developing countries as undeveloped as possible! With an illiterate Abiy Ahmed, they found the perfect servile idiot to play with.

Finfinne Press
8h

🚨 ኢትዮጵያ የIMF የ4ዓመት የ3.4 ቢሊዬን ዶላር (ቅድመ ሁኔታዊ ብድር ስምምነት ውስጥ እያለች) ተጨማሪ የ4 ቢሊዬን ዶላር ብድር መጠየቋ IMFን አስደስቷል።

[ብድር ላይ ሌላ ብድር[ ለመውሰድ ጥያቄ ያቀረበችው ኢትዮጵያ: በIMF ታሪክ ከአርጀንቲና ቀጥሎ ብድር ላይ ሌላ ከፍተኛ ብድር የወሰደች ሀገር ትሆናለች።

ኢትዮጵያ ይህን ብድር ላይ ሌላ ብድር የምታገኘው [አሁን እየፈፀመች ካለው የIMF ቅድመ-ሁኔታ በተጨማሪ] በIMF የሚያስቀምጠውን የመጨረሻ አስገዳጅ ስምምነት መፈረም ይገባታል።

ይህም [ኤልፓን: ቴሌን እና አየር መንገድን] ሙሉ ለሙሉ ለግል የውጭ ኢንቨስተሮች መሸጥ በተጨማሪ የመሬት ህግን የሚቀይር ህገ-መንግስት እስከ ማሻሻል ግዴታ ያስቀምጣል።

ይህ እንደሚመጣ ይጠብቅ የነበረው IMF ተደስቷል። ይህን ለማስፈፀምም የIMF ምክትል ዳይሬክተር በቅርቡ ኢትዮጵያ ይመጣሉ ተብሏል።

https://www.facebook.com/share/p/1BaJuJNKt7/

Fiyameta wrote:
17 Oct 2025, 23:03
WHAT'S GOING ON? 😲😲😲😲



Post Reply