Page 1 of 1

BBC-አስቸኳይ የቀዶ ጥገና ሕክምና ያስፈልጋቸዋል የተባሉ 16 ምርኮኞች የመንግሥት ወታደሮች በፋኖ ኃይሎች "የተናጠል እርምጃ" ተላልፈው ለቀይ መስቀል ተሰጡ

Posted: 14 Oct 2025, 18:49
by Za-Ilmaknun
መስከረም 28/2016 ዓ.ም. አስቸኳይ የቀዶ ጥገና ሕክምና ያስፈልጋቸዋል የተባሉ 16 የከባድ ጉዳት ቁስለኞችንም ወደ ሕክምና ተቋማት ማድረሱን ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ገልጿል።

እነዚህ ቁስለኞች የመንግሥት ወታደሮች እንደሆኑ የጠቆመው ኮሚቴው፤ በፋኖ ኃይሎች "የተናጠል እርምጃ" ተላልፈው ከተሰጡት በኋላ በወልዲያ ለመንግሥት ኃይል ማድረሱን አስታውቋል።

በማግስቱ መስከረም 28፤ የቀይ መስቀል ባልደረቦች በሰሜን ወሎ በፋኖ ኃይሎች በቁጥጥር ስር የተያዙ "እስረኞችን" መጎብኘታቸውን ገልጿል።

የፋኖ ኃይሎች ከፈትነው ባሉት ዘመቻ በርካታ ወታሮችን መማረካቸውን በልሳኖቻቸው በኩል ሲያሳውቁ ሰንብተዋል።

በተለይም የሰሜን ወሎ ዞን ዋና ከተማ የሆነችውን ወልዲያን ለመያዝ ለቀናት የዘለቀ ትንቅንቅ እንደነበር ነዋሪዎች ለቢቢሲ ገልፀዋል።

ባለፈው ሳምንት የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ለመንግሥታቱ ድርጅት በፃፈው ደብዳቤ ወልዲያን ለመያዝ በተደረገው ውጊያ የፋኖ ኃይሎችን በመደገፍ ህወሓትን ጨምሮ ኤርትራ መሳተፏልን በመጥቀስ ከስሷል።

ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ትናንት አርብ መስከረም 30/3018 ዓ. ም. አመሻሽ ላይ ያወጣው መግለጫ በአካባቢው የተካሄደውን ግጭት ጥልቀት እና የደረሰውን ጉዳት የሚጠቁም ነው።
https://www.bbc.com/amharic/articles/cvgjg0kk2wzo

Re: BBC-አስቸኳይ የቀዶ ጥገና ሕክምና ያስፈልጋቸዋል የተባሉ 16 ምርኮኞች የመንግሥት ወታደሮች በፋኖ ኃይሎች "የተናጠል እርምጃ" ተላልፈው ለቀይ መስቀል ተሰጡ

Posted: 14 Oct 2025, 18:59
by Za-Ilmaknun
Imagine what would have happened if the OPDO military had captured Fano freedom fighter. The OPDO mouthpieces here have been openly advocating for the Orommuma regime to bomb the Amhara people with all the might it could muster. It isn't because the regime has shown any restraint towards bombing the people, it is just that they don't seem to have enough munitions to exterminate the entire people. Amhara shall definitely come out victorious over the regime's coward leaders and their beggar supporters by destroying whatever militia they may feed to their destructive war machine to buy little life line for their immature Mamuye leader.

Re: BBC-አስቸኳይ የቀዶ ጥገና ሕክምና ያስፈልጋቸዋል የተባሉ 16 ምርኮኞች የመንግሥት ወታደሮች በፋኖ ኃይሎች "የተናጠል እርምጃ" ተላልፈው ለቀይ መስቀል ተሰጡ

Posted: 14 Oct 2025, 19:06
by Za-Ilmaknun
በሰሜን ወሎ ጤና ጣቢያ ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ሲገደሉ 10 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች ተናገሩ

በአማራ ክልል ሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ ቅዳሜ መስከረም 17/2018 ዓ.ም. ጤና ጣቢያ ላይ በተፈፀመ የድሮን ጥቃት ነፍሰ ጡር እናትን ጨምሮ የአራት "ሰላማዊ ሰዎች" ሕይወት ሲያልፍ 10 በላይ ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የዓይን እማኞች እና የሕክምና ምንጮች ለቢቢሲ ተናገሩ።

ጥቃቱ ከዞኑ እና ከወረዳው ዋና ከተማ ወልዲያ 20 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው ሳንቃ በተባለች የክላስተር ከተማ በሚገኝ ጤና ጣቢያ ላይ ከቀኑ 06፡00 አካባቢ መፈፀሙን አራት የዓይን እማኞች እና የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል።

የዞኑ አስተዳደር ስለጥቃቱ እና ስለደረሰው ጉዳት ለመናገር እንደማይችል ለቢቢሲ ተናግሯል።

በስፍራው የነበሩ የጤና ጣቢያው አንድ ባለሙያ መሣሪያው በዋናነት ፊት ለፊት በሆነው እና ታካሚዎች ተኝተው በሚታከሙበት "5 ቁጥር" በተባለው ክፍል ላይ ማረፉን ተናግረዋል።

ከጥቃቱ እንደተረፉ የተናገሩት የጤና ጣቢያው ባልደረባ ጥቃቱ የደረሰበትን ቅፅበት ሲገልፁ "ምንም ራሴን አላውቅም፤ መሬት ተሰንጥቆ የዋጠን ነው የመሰለን። ከጎኔ የነበሩት ሲወድቁ እኔን እግዚአብሔር ነው የከለለኝ" ሲሉ እማኝነታቸውን ሰጥተዋል።

https://www.bbc.com/amharic/articles/cj4y0jnvnk8o

Re: BBC-አስቸኳይ የቀዶ ጥገና ሕክምና ያስፈልጋቸዋል የተባሉ 16 ምርኮኞች የመንግሥት ወታደሮች በፋኖ ኃይሎች "የተናጠል እርምጃ" ተላልፈው ለቀይ መስቀል ተሰጡ

Posted: 14 Oct 2025, 19:35
by Za-Ilmaknun
The ICRC said the humanitarian situation deteriorated sharply at the end of September after “a sudden escalation of hostilities” in the area, resulting in “large numbers of casualties, captured fighters and other severe humanitarian consequences.”

“Many people have been killed or wounded in North Wollo in recent days,” said Martin Thalmann, ICRC’s team leader in Lalibela, after returning from the hard-hit areas of Kulmesk and Muja. “Staff at local health centers cared for wounded combatants and civilians with limited resources. Sixteen critically injured detainees needed urgent evacuation for surgical treatment, and for five of them it was a matter of hours to save their lives.”

In response to the fighting, the ICRC said it deployed two emergency teams in and around Lalibela and Woldiya over the past week to deliver medicines and supplies to six health facilities. The organization said the supplies included enough surgical material to treat 250 severely wounded people.

On 8 October, the ICRC evacuated 16 critically injured people handed over by the Amhara Fano armed group “across the front line” and transferred them to Woldiya town, where they were received by government forces for further treatment. The following day, ICRC staff also visited detainees held by Amhara Fano in North Wollo to assess their condition and treatment
Reports indicated that on 27 September 2025, a drone strike on a health post in North Wollo killed four civilians, including a pregnant woman.

Two eyewitnesses confirmed that three people died instantly: a mother and father caring for their children, and the father of a patient who had been treated at the health post for two months. The healthcare professional confirmed the fourth victim was a pregnant woman who had come to deliver.

Residents said there were no clashes between government forces and Fano fighters inside Sanka town at the time of the strike. However, heavy fighting was reported in areas surrounding Woldia, particularly near Tikur Wuha. Addis Standard previously reported on 26 September that movement in areas around Woldia city administration had been disrupted by exchanges of heavy weapon fire.


https://addisstandard.com/recent-escala ... zone-icrc/