Page 1 of 1
የቀድሞ ኦሕዴድ ጠል፣ የዘንድሮ አምላኪ ያኔ የለጠፈው“ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት!”
Posted: 10 Oct 2025, 20:29
by eden
Horus wrote: ↑01 May 2023, 21:47
አማራ በሽምቅ ዉጊያ ጠንክሮ ሊቀጥል የሚችለው የኤርትራ ድጋፍ ካገኘ ብቻ ነው ። ደሞም ያገኛል !!!
ኤርትራ በግድ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት ።
እኔ ሆረስ ምዕታዊ አይነ ጭልፊቱ
SOURCE:
viewtopic.php?f=2&t=318404&hilit=ethnic ... 0#p1382968
Re: ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት | ኬሬዳሽ ሉዐላዊነት
Posted: 10 Oct 2025, 20:52
by Affable
የሆነ ነገር አጭሰሻል, Eden. የሰሜኑ ወዳጃችን ምንአለበት ቢሰነባብት። ያጨሱታል አርፎ ካልተቀመጠ።
Posted: 12 Oct 2025, 00:00
by eden
don’t shoot the messenger though
Re: “ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት!”
Posted: 12 Oct 2025, 00:14
by Misraq
ወዬ ወዬ ጭልፊቱ ሁሬሳ በአንድ ራስ ሁለት ምላስ። ባንዳ ነበርኩ እስቲ ይበለን።
This uncovering leaves a huge dent on Horessaas reputation. If he has one
Re: ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት | ኬሬዳሽ ሉዐላዊነት
Posted: 12 Oct 2025, 02:20
by Fed_Up
Affable wrote: ↑10 Oct 2025, 20:52
የሆነ ነገር አጭሰሻል, Eden. የሰሜኑ ወዳጃችን ምንአለበት ቢሰነባብት። ያጨሱታል አርፎ ካልተቀመጠ።
ማን ማንን እንደሚያጨስ በቲቪ ቁጭ ብለህ ታያለህ....ሳዳምሁሴን አያድነው .. ኤሜራይት አያድነው .. ሮናልድ ሬገን አያድነው:: ሞቱ የውሻ ሞት እንደምናደርገው mark my words.
Re:
Posted: 12 Oct 2025, 04:00
by DefendTheTruth
eden wrote: ↑12 Oct 2025, 00:00
don’t shoot the messenger though
Do you think that you are a mere messenger, anyhow?