Page 1 of 1

በየወገንህ ሲባል የሰማ የ50 አመት ቆዳ ዘሎ ከከብት ጋጥ ገባ፤ ሁሬሳ ባለቀ ሰአት ኦሮሙማ 1 ሺ አመት መግዛት አለበት በሚል ቅዠት አቅሉን በመሳት ወሎ ላይ የኦሮሙማ እሬሳ እያመረተ ነው።

Posted: 08 Oct 2025, 11:04
by Abere
በየወገንህ ሲባል የሰማ የ50 አመት ቆዳ ዘሎ ከከብት ጋጥ ገባ፤ ሁሬሳ ባለቀ ሰአት ኦሮሙማ 1 ሺ አመት መግዛት አለበት በሚል ቅዠት አቅሉን በመሳት ወሎ ላይ የኦሮሙማ እሬሳ እያመረተ ነው። ከወደ ወሎ በኩል በየዕለቱ የሚገኙት መረጃዎች የሚያረጋግጡት የኦሮሙማ እግር ተነቃቅሎን አማራ ፋኖ እግሩን በሚገባ መትከሉን ነው። እነ ሁሬሳዎች በአኩርባጅ እየተነቀለላቸው ፈርጥጠዋል። ልበ-ወልቅ ካልሆነ በስተቀር የኦሮሙማ ነገር በሰሜን ኢትዮጵያ አክትሟል። ሺ አመት እንገዛቸዋለን አሉ 1 አመት (360) ቀን እንኳን የጀግና አማራን እጅ መጨበጥ አልቻሉም። ወይ ጉድ ግን ከ80 በላይ ያሉ ጎሳዎች ከሞላ ጎደል ፀረ-ኦሮሙማ ናቸው፤ ግን ስልጤ እና ሶዶ ተለይተው የእሬቻ ኦሮሙማ ቂጥ አጣቢ መሆናቸው ለምን ይሆን?