Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Horus
Senior Member+
Posts: 42045
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: በመስቀል ስም ተስውሮ ያለው ኢመፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ የባእድ አምልኮ!

Post by Horus » 27 Sep 2025, 18:28

Axumezana wrote:
27 Sep 2025, 18:11
ይህን መሃይም ለፍላፊ የትም በቀል ሙጃ መስቀል ምን እንደ የሚገነዘብበት አንጎል ስለሌለው ይህን የሚለፋደደው ደደብ! አህያ

Axumezana
Senior Member
Posts: 19026
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: በመስቀል ስም ተስውሮ ያለው ኢመፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ የባእድ አምልኮ!

Post by Axumezana » 27 Sep 2025, 22:33

Horus no need to insult , you can defend your believe with out insulting!

Misraq
Senior Member
Posts: 17425
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: በመስቀል ስም ተስውሮ ያለው ኢመፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ የባእድ አምልኮ!

Post by Misraq » 27 Sep 2025, 23:23

Axumezana wrote:
27 Sep 2025, 18:11
Political Oromuma hiding itself in Pente religion. This Galla pastor won't talk about Pente pasters molesting women in their lodges, their fake miracle money, passport blessing ..etc. he is focusing on Orthodox, Amhara or Southern Peoples or Semetic cultural and religious tradition.

Naga Tuma
Member+
Posts: 7188
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: በመስቀል ስም ተስውሮ ያለው ኢመፅሐፍ ቅዱሳዊ የሆነ የባእድ አምልኮ!

Post by Naga Tuma » 28 Sep 2025, 05:27

Horus wrote:
27 Sep 2025, 18:28
Axumezana wrote:
27 Sep 2025, 18:11
ይህን መሃይም ለፍላፊ የትም በቀል ሙጃ መስቀል ምን እንደ የሚገነዘብበት አንጎል ስለሌለው ይህን የሚለፋደደው ደደብ! አህያ
እናንተ እግዝኣብሔር ማለት ሳይሆን የእግዝኣብሔር ልጅ ፈጠራ ማለት ሀሰተኞች ሁሉ፥

እግዝኣብሔር ሆይ የምያደርጉትን ኣያዉቁም እና ይቅር በላቸዉ ኣለ ኣሉ ነብዩ።

እኔ አመርቲን እያየሁ ያደኩኝ ልጅ ነኝ።

አመርቲ ከመስቀል ቀዳሚ ነዉ።

እግዝኣብሔርን የምታዉቀዉ በአሰራሩ ነዉ።

አሰራሩ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ባሻገር የዐለምን ሕዝብ ሁሉ ፈርሃ እግዝኣብሔር የምያደርግ ነዉ።

የፍጥረት በር ሕዝብ ፈርሃ እግዝኣብሔር እንደነበረዉ ማለት ነዉ።

ኣንተ እግዝኣብሔር ስንት ግዜ ኣዋርዶህ ሳታዋርድ እንወያይ የምትለዉ በክት፥

የእግዝኣብሔር አሰራር ኣሁንም ኣልተገለጠልህም?

ኣንተ ኣስመሳይ ደነዝ ኣዕምሮ፥

ከአስራ ስምንት ዓመታት በላይ ታዝቤህ እና ታግሼህ ነዉ ደነዝ የምልህ።

የኢትዮጵያ ኣምላክ በአሰራሩ ለዘላለሙ ኣዋርዶህ የእግዝኣብሔር ልጀ በማለት ሃገርን ማዋረድ ኣይበቃህም?

ዐለም ሁሉ ፈርሃ እግዝኣብሔር ሲሆን ኢትዮጵያን በማሳደግ አዉሮፓ እና አሜሪካ የደረሱበት የእድገት ደረጃ ላይ ማድረስ እንጂ አዉሮፓ እና አሜሪካን ኢትዮጵያ ወደ ነበረችበት የእድገት ደረጃ መመለስ ኣይቻልም። መሞከር እራሱ እግዝኣብሔር የማይወደዉ ሃጥዓት ነዉ።

ቄስ ቶለሳ ጉድና፥

የእግዝኣብሔር አሰራር ሰዉን የምያዋርደዉ ኣንተን እንዲህ እንዳዋረደዉ ነዉ።

የኢትዮጵያ ኣምላክ ከፄ ምንልክን ረድቶ ነብዩ እየሱስን የሰቀሉትን ኣሸንፎ ከባርነት ያስገገመህን ሸጠን፣ በደለን ስትል፣ መሸነፍ ያልተዋጠላቸዉ ያሸከመህን መጽሓፍ ኣሸክሞህ ወዶገብ ተገዢ ያደርገሃል።

አምስት መቶ ዓመታት በፊት የኣንተ ዐይነት ወዶገብ ባርነትን የአዉሮፓ ወንዶች ቁጭ ብለዉ ማዳመጥ ሳይሆን ተነስተዉ አፈር በማስቃም ነዉ አዉሮፓ አዉሮፓ የሆነችዉ።

ገተተ በትለር ሀራሙ ወለጋ ምን ማለት እንደሆነ ካልገባህ ዮሓንስ ለታን ፈልገህ ጠይቀዉ።

የኢትዮጵያ ኣምላክ፣ እግዝኣብሔር ለባርነት ያሸከሙህን መጽሓፍ የምያክም ወይም ሌላ የምያጽፍ ሃያል ነዉ።

Post Reply