Mereja.Forum
Skip to content
Search
Advanced search
Quick links
Unanswered topics
Active topics
Search
The team
FAQ
Login
Board index
Ethiopian News & Opinion
Search
Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Za-Ilmaknun
Member
Posts:
4487
Joined:
15 Jun 2018, 17:40
የ አገዛዙ ሽንፈት እየበረታ ሲሄድ፣ ለ አገዛዙ የሚያገለግሉት የ አማራ ጀነራሎች በ ኦህዴድ ይረሸናሉ- ጀነራል ተፈራ ማሞ እንዳሉት
Report this post
Quote
Post
by
Za-Ilmaknun
»
25 Sep 2025, 15:03
አሁን ላይ አሰፋ ቸኮል የሚባል የ ብአዴን ባህላዊ ጀነራል ወሎ ላይ በደረሰው ሽንፈት ሳቢያ የ ቁም እስረኛ እንዲሆን የተደረገ ሲሆን፣ በቅርቡ እርምጃ ከሚወሰድባቸው እንከፎች አንዱ ሊሆን ይችላል፣፣
በሹመት እና በሃብት የተንበሻበሹት ባህላዊ ጀነራሎች የ አገልግሎት ጊዜያቸው በ ፋኖው ምት ሳቢያ እያበቃ ሲሆን፣ ለደረሰው ውድቀት ሁሉ ተጠያቂው ደሞ የብአዴን ደንገጡር ባህላዊ ጀነራሎች ናቸው
https://www.youtube.com/live/IdUw_PB40L ... bSh9AuVPpD
Top
Post Reply
Email topic
Print view
1 post • Page
1
of
1
Return to “Ethiopian News & Opinion”
Jump to
Ethiopian News & Opinion
Open Forum