Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39816
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Horus » 25 Sep 2025, 12:32

የአማራ ጥያቄ የስልጣን ጥያቄ ነው! እኔ ልግዛ እኔ ልግዛ ጥያቄ ነው! ያማራ ፋኖና ያማራ ብልጽግና ቅንጣት የምታክል የፍልስፍና ፣ የቲኦሪ ፣ የስርዓት ልዩነት የላቸውም። እንዲያውም ያማራ ፕልጽግና የተሻለ የፖለቲካ የኢኮኖሚና ሶሾያል ፕሮግራም አለው ። በሌላ ወገን ፋኖ ምንም አይነት አይዲዮሎጂ ፣ ፕሮግራም ፣ አላማም ሆነ ስርዓታዊ አመለካከት የለውም ። ፌዴራል መንግስት ሙሉ በሙሉ ካማራ ወጥቶ ሁለቱ ወይም ከዚያ በላይ ያሉት ፓርቲዎችን ጨምሮ ለስልጣን ከቀበሌ እስከ ክልል መንግስት ማን ማንን ይግዛ የሚለው እራቸው እንዲጨሩት ማድረግ ነው።

ዛሬ ሆነ ነገ ለመግዛት ፣ ለገንዘብ የሚደረገው አማራና አማራ ጦርነት ዞሮ ዞሮ ያማራና አማራ እርስ በርስ መገዳደል ነው ። ያኔ ሕዝቡ የሚበጀው ገዥ ማን ይሁን ማን ይወስናል ። አላማ ቢሱ ፋኖ አሁን መሸሸጊያ ትርክቱ ተቀምቷል ። ከብልጽግ ና የተሻለ ስርዓት ለአማራ ካለው አሳይቶ ሕዝቡን ያሳምን!

አሁን ምን አለ በሉ ያማራ ክልል ባጀት ሁሉ ያማራ ብልጽግና የራሱን ጦር ጉልበት ላይ አውሎት ክልሉ ወደ ባሰ ውድቀትና ቀውስ ሲገባ ተከታተሉ! የክልሉ ቀውስ ገና መጀመሩ ነው! ለምን ቢባል ስልጣን ስልጣን ስልጣን ነውና!

እስከ ተወሰነ ድረስ በትግሬም ያለው ይህው ነው ። ትግሬን ማን ይግዛ እራሳቸው ትግሬዎች ተዋግተው ይጨርሱት ። የኢትዮጵያ ሰራዊት ወደ ኢትዮጵያ ድምበሮች ሰፈሮ አገር ይጠብቅ ፣ ሲያስፈልግ ብሄራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ ጦርነት ያካሂድ!

አሁን ተራውን ለኢ አር ፋንዲያዎች መንጫጫት ልተወው :lol: :lol: :lol:

ሆረስ ነኝ



Odie
Member+
Posts: 6013
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Odie » 25 Sep 2025, 13:33

You idiots of the መደመር kingdom say many things but you do most incompetent thing. You have no option but leave Amhara because the ብሄር ብሄርስቦች ጦር is losing like athletics. If you leave Amhara, it means you effectively lost Amhara to Fano and Tigray is no man’s land :lol:
Mengistu lost Tigray, then Amhara then left to ዚምባዚምቤ :lol: Means Fano will have more time and resource to shore up its activity to get ya :lol:
They are not seceding without coming to Addis if you think they will secede :lol:


Abere
Senior Member
Posts: 14742
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Abere » 25 Sep 2025, 13:49


ከኢትዮጵያ ወሎ፤ ጎጃም፤ ጎንደር፤ ሸዋ በፋኖ ቁጥጥር ስር ከሆነ የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት እና መሪ ፋኖ ነው አይደለም? ሁሬሳ ይህን መመለስ ከቻለ የመደመር ስሌት ገብቶታል ማለት ነው። ለአብይ አህመድ ከእጁ ላይ ምን ቀረው? ፊንፊን ብቻ :lol:

sesame
Member+
Posts: 7902
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by sesame » 25 Sep 2025, 13:56

But Horsey, Fano will follow the defeated PP rag-tag militia and get rid of the 7th grade dropout! PP is a criminal gang and has to pay for all the crimes. This time, there is no Shaebya to save your arse!

Misraq
Senior Member
Posts: 16524
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Misraq » 25 Sep 2025, 16:39

ሁሬሳ, እንዴት ነው ነገሩ ፋኖ ብትንትኑ ወጥቷል ስትለን አልነበረም እንዴ? አሁን በፈቃዳ ወጣሁ የምትለን ነገር የበሻሻው ሌባ "የትግራይ ገበሬ ማረስ እንዲችል" ወጣሁኝ ያለውን አስታወሰኝ። ያኔ 15,000 ምስኪን ወታደርና መጠነ ሰፊ ትጥቅና ስንቅ አስረክቦ ነበር የወጣው።

ምነው ታድያ በእኛ ላይ ጨከናችሁ። ለትግሬ ዘርግፋችሁ የወጣችሁትን ትጥቅና ስንቅ ለእኛም ብትተውልን ጥሩ ነበር እኛ አማሮች እርስ በርስ እንድንጨራረስበት። ለማንኛውም ይህችን ተጋበዝልኝ

Please wait, video is loading...

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Za-Ilmaknun » 25 Sep 2025, 18:12

I think it is too late now for a safe exit for the አይነኩሉ መንጋ ሰራዊት 😂፣፣ ዘው ብሎ እንደገባው ፈትለክ ብሎ መውጣት አይፈቀድም!! ላደረስካት ጥፋት እና ውድመት ሁሉ ተጠያቂነት አለ!!

የ ብልፅሀለግና መካሪ ደናቁርት፣ የነሱ መንጋ ከክልሉ ሲወጣ የ ብአዴን ቁርበት ከፋኖው ጋር ይዋጋል ብለው ማሰባቸው ነው 😂 አይ እናንተን ብሎ ፖለቲካ አዋቂ 😳 ፣፣ የ ስርአቱ ግባተመሬት የሚፈፀመው አማራ ተራሮች እና ሸጦች ላይ ነው!! Let this sink in.




Odie
Member+
Posts: 6013
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Odie » 25 Sep 2025, 22:21

Horus wrote:
25 Sep 2025, 22:11
Reality wins. Fano eviscerated PP like a hyena eats a zebra alive in Wollo :lol:
Propaganda is just a propaganda :lol:
Liiick your wound with Aramuma :lol:

Right
Member
Posts: 4238
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Right » 25 Sep 2025, 23:37

የኢትዮጵያ ሰራዊት ወደ ኢትዮጵያ ድምበሮች ሰፈሮ አገር ይጠብቅ ፣ ሲያስፈልግ ብሄራዊ ጥቅሞችን ለማስጠበቅ ጦርነት ያካሂድ!
That was exactly what the Derg did before it collapsed.

That is how you understand and interpret the reality on the ground. Dedeb.
First of all ENDF is done. It is exploding on its own. When the regime started arresting and killing Generals based on ethnicity that is it.

ENDF has committed two major mistakes: not decimating the TPLF when it had the opportunity (demoralizing for the soldiers who sacrificed everything) & invading the Amhara region after dismantling Amhara Liyu (a prolonged ugly civil war demoralizing for the soldiers).
Dismantling the Amhara Liyu while building the Oromo Liyu exposed the regime’s true nature.

Who will make it first at the gate of Abiye Ahmed Ali remains to be seen.
Horse the stupid EPRP thinks FANO, the TPLF and also OLA will start fighting each other or sit idle when the enemy retreats for its life to the capital city.
What a stupid remarks.

Horus
Senior Member+
Posts: 39816
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Horus » 26 Sep 2025, 00:14

To all the idiots and stupids,
Remember, I don't argue with stupids. You think you can take over 4 kilo and rule. Then, show it to us. Stupids.


Right
Member
Posts: 4238
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ሆረስ ዐይነ ብርሃን ምን ሲል ነበር? ያገር መከላለያ ካማራ መውጣት አለበት ስል 2 አመት ሆነ! መንግስት ይህን ወስኖ ከሆነ እጅግ ትክክል! ለምን?

Post by Right » 26 Sep 2025, 08:35

Run for your life.
Frustration and anger is not gone take you anywhere. You may hang your self with a tiny rope so that it will be quick.

As I said Birr Nega’s and your political carrier will live and die with Abiye the clown. Siding with tyrants against the people has a cost. A very expensive one.

Like it or not, Ethiopians will defeat tyranny and ethnic ideology. Period.

Post Reply