Shocking! ኢትዮጵያዊው ዶክተር እጅ ሰጠ :: በኑሮ ውድነት ምክንያት መንገድ ላይ ብርቱካን መሽጥ ጀመረ ::
Posted: 25 Sep 2025, 08:46
ዶ/ር ይመስገን ጌታ ይባላል። በ2013 ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በ3.9 ውጤት ተመርቆ በሉማሜ ሜዲካል ሆስፒታል ተቀጥሮ እየሰራ ይገኛል።
በኑሮ ውድነት ጫና በትርፍ ጊዜው መንገድ ላይ ብርቱካን በመሸጥ ኑሮን ለማሸነፍ እየታገለ ነው። የወር ገቢው 9000 ብር ብቻ ነው($62 USD)

በኑሮ ውድነት ጫና በትርፍ ጊዜው መንገድ ላይ ብርቱካን በመሸጥ ኑሮን ለማሸነፍ እየታገለ ነው። የወር ገቢው 9000 ብር ብቻ ነው($62 USD)
