Page 1 of 1
ማየት ማመን ነው: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የዓብይ አህመድ ዝባዝንኬ መፅሐፍ " የመደመር መንግስት " እንዲሸጥ ግዴታ ተጣለበት
Posted: 21 Sep 2025, 10:02
by Thomas H
Re: ማየት ማመን ነው: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የዓብይ አህመድ ዝባዝንኬ መፅሐፍ " የመደመር መንግስት " እንዲሸጥ ግዴታ ተጣለበት
Posted: 22 Sep 2025, 08:46
by Thomas H
Jawar Mohammed
“የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ የመደመርን መጽሃፍ በ 1000 ብር መግዛት አለባችሁ በመለት ሁሉንም ሰራተኞች አስገድዶ በየቅርንጫፉ እየሰበሰብ ነው።”
ለፓርቲ ህንጻ መገንቢያ አባል ካልሆኑ ሰራተኞች በግዳጅ ደሞዝ መቆረጡ ሲርገርመን፣ አሁን የግልሰብን መጽሃፍ አስገድዶ ወደ ማስገዛት ተሸጋገሩ? ይህ ድርጊት ህገወጥ ከመሆኑም በላይ ሰራተኛው በኑሮ ወድነት እየተለበለበ ባለበት ወቅት መተግብሩ አረመኔያዊ ነው። የኢትዮጲያ ንግድ ባንክ አመራሮች ከዚህ ድርጊት መቆጠብ አለባቸው። ሰራተኛውም ገንዘባችሁን ያለ ፈቃዳችሁ የመነጠቅ ግዴታ የለበትም።
Source:
https://www.facebook.com/Jawarmd
Re: ማየት ማመን ነው: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የዓብይ አህመድ ዝባዝንኬ መፅሐፍ " የመደመር መንግስት " እንዲሸጥ ግዴታ ተጣለበት
Posted: 22 Sep 2025, 21:22
by Thomas H
Ethiopian DJ የኢትዮጵያ ሙዚቃ
·
የመደመር መንግሥት የሚባለውን መፅሀፍ ማንበብ ሳይሆን ሉባንጃ እጣን የመሳሰሉትን እናሽግበታለን ።
Source:
https://www.facebook.com/photo/?fbid=78 ... 7421698790
Re: ማየት ማመን ነው: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የዓብይ አህመድ ዝባዝንኬ መፅሐፍ " የመደመር መንግስት " እንዲሸጥ ግዴታ ተጣለበት
Posted: 22 Sep 2025, 23:07
by Thomas H
Re: ማየት ማመን ነው: የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የዓብይ አህመድ ዝባዝንኬ መፅሐፍ " የመደመር መንግስት " እንዲሸጥ ግዴታ ተጣለበት
Posted: 24 Sep 2025, 09:18
by Thomas H