Page 1 of 1

ይህን ውሃ ምን ያስጮኸዋል ቢሉት - ከውስጡ ያለው ድንጋይ አለ። ገና በወሬ ብቻ አረቦች እና አውሮፓውያን ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ ተረበሹ እኮ። የሰሯትን ስራ ስለሚያዉቁ ነው። አይነጋም መስሏት

Posted: 19 Sep 2025, 11:20
by Abere
ይህን ውሃ ምን ያስጮኸዋል ቢሉት - ከውስጡ ያለው ድንጋይ አለ። ገና በወሬ ብቻ አረቦች እና አውሮፓውያን ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ ተረበሹ እኮ። የሰሯትን ስራ ስለሚያዉቁ ነው። አይነጋም መስሏት.... :lol: እሳት የሚተፋ ትውልድ እንደሚመጣ መገመት እንደት ተሳናቸው? የትግሬ ወያኔ ገባየ ቢገጥማት እናቷን ሸጠች አይነት የኢትዮጵያን ባህር በሃራጅ ያለምንም ህግ አግባብ ስለሸጠ ኢትዮጵያዊያን ተፈጥሮአዊ እና ህጋዊ ባህራቸውን ለትውልደ ትውልድ ያጣሉ ማለት ትልቅ ስህተት ነው። እራሱ ካልተገነጠልኩ ብሎ ገና የሚፎገላ ትግሬወያኔ ስለኢትዮጵያ አንዳች የማድረግ ስልጣን የለውም ነበር። ሦስት መንታ ፀረ-ኢትዮጵያዊያን (ሻዕብያ፤ወያኔ፤ኦነግ) ማን አፈራቸው? ማን የፓለቲካ እና የቁስ ጡጦ አጠባቸው? ምዕራባዊያን እና አረብ አገራት ናቸው። ትልቁ ተግዳሮት የሆነው እነኝህ ጉጠቶች ናቸው ወይስ ጉጠቶቹ ተወገደ ነው ፍትህ ለኢትዮጵያ የሚገኘው? አሁን ያለው ጉዳይ የገበያ ግርግር ለቀጣፊ ይመቻል አይነት ነው። ቀጣፊ ደግሞ አፈጮሌ ነው። ፒፒ-ኦነግ አፈጮሌ ነው። ገና አማራ ክልል ውስጥ ሰው እያረደ፤ አዲስ አበባ ውስጥ እያፈናቀለ ስለ ቀይ ባህር ማውራት ቅጥፈት ነው። በሦስት ቀን ውስጥ ከድል በኋላ አማራን በመክዳት ፕሪቶሪያ የሸጠ ይሁዳ አሁን የተለየ ያደርጋል ማለት ሞኝነት ሳይሆን ዕብደት ነው።

በዚህ ሁሉ ድራማ ውስጥ ግን ---- የኢትዮጵያ ሀቅ እና የሴረኞች ትልም። ትልቁ የሴረኞች ትልም ምን ጊዜም ኢትዮጵያን ከተፈጥሮ ቀይ ባህር ስጦታዋ ማስወገድ ነው። ኢትዮጵያ ከቀይ ባህር ውጭ መሆን ማለት ኢትዮጵያ የምትባል አገር የለችም ማለት ነው።
ቀይ ባህር ለኢትዮጵያ ቀይ መስመሯ ነው።፡

Re: ይህን ውሃ ምን ያስጮኸዋል ቢሉት - ከውስጡ ያለው ድንጋይ አለ። ገና በወሬ ብቻ አረቦች እና አውሮፓውያን ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ ተረበሹ እኮ። የሰሯትን ስራ ስለሚያዉቁ ነው። አይነጋም

Posted: 19 Sep 2025, 13:35
by sesame
Abere z Moron,

Your capacity for self-deception is astounding. It can't just be low IQ! :lol: :lol: :lol: :lol:

Re: ይህን ውሃ ምን ያስጮኸዋል ቢሉት - ከውስጡ ያለው ድንጋይ አለ። ገና በወሬ ብቻ አረቦች እና አውሮፓውያን ስለ ቀይ ባህር ጉዳይ ተረበሹ እኮ። የሰሯትን ስራ ስለሚያዉቁ ነው። አይነጋም

Posted: 19 Sep 2025, 14:39
by Abere


ዴደብ sesame,

I liken Shabia-controlled Eritrea to a bird sitting on someone else's egg - only to hatch a larger bird that either devours it or flies away. In this sense, Assab and the Red Sea rightfully belong to Ethiopia, and like that fledgling bird, they will eventually return to their true home, Ethiopia.

stupid sesame, sit on someone else' egg for now, you later find the harsh reality. :mrgreen:

sesame wrote:
19 Sep 2025, 13:35
Abere z Moron,

Your capacity for self-deception is astounding. It can't just be low IQ! :lol: :lol: :lol: :lol: