“የብልጽግና መንግሥት መመሪያ ወንጌል” ዋንኛ መገለጫው፡ በተሰጠው ጸጋ አለመርካትና “ተመስገን አለማለት” ነው። እውነት ወይም ውሸት በል።
ሀ. እውነት
ለ. ውሸት
Re: “የብልጽግና መንግሥት መመሪያ ወንጌል” ዋንኛ መገለጫው፡ በተሰጠው ጸጋ አለመርካትና “ተመስገን አለማለት” ነው። እውነት ወይም ውሸት በል።
መራጮችን ግንዛቤ ለማስያዝ ሊረዳ ስለሚችል ነው፡ viewtopic.php?f=2&t=235240&
የክርስቶስ መንግሥት ወንጌል፡ "የሰው ገንዘብ አትመኝ" ይላል።
የብልጽግና መንግሥት ወንጌል፡ "የሰው ገንዘብ ከተቻለ በሰላም ካልተቻለ ደግሞ በኃይልም ቀማ" ብሎ ይሰብካል!
ለዚህ ይመስላል ደራሲው “ሌላኛው ወንጌል” የሚል አርእስት ሰጥተው ስለ “የብልጽግና ወንጌል” ያላቸውን ግንዛቤ ያካፈሉን።
የክርስቶስ መንግሥት ወንጌል፡ "የሰው ገንዘብ አትመኝ" ይላል።
የብልጽግና መንግሥት ወንጌል፡ "የሰው ገንዘብ ከተቻለ በሰላም ካልተቻለ ደግሞ በኃይልም ቀማ" ብሎ ይሰብካል!
ለዚህ ይመስላል ደራሲው “ሌላኛው ወንጌል” የሚል አርእስት ሰጥተው ስለ “የብልጽግና ወንጌል” ያላቸውን ግንዛቤ ያካፈሉን።