Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by Za-Ilmaknun » 16 Sep 2025, 16:25

መቸም ጉድ በጉድ እያሰማን የጠባው መስከረም ዛሬ ደሞ በ ኦህዴድ ዘረፋ ዜና ጆሮ ጭው እያደረገ ነው፣፣ የ ንብረት አስተዳደር ተቋራጭ የተቀጠረበት ገንዘብ አውሮፕላኖቹ ከተገዙበት እጥፍ እጥፍ መሆኑን እያየህ፣ ኮሪደሩ እያልክ እዚህ ለሃጭህን አታዝረብርብ፣፣ ሌብነትን እንደሙያ የሚይዙ እነ ቁጭ በሉ እንኳን በዚህ ዜና ይደነግጣሉ፡

መሰረት ሚዲያ እንደዘገበው፣-

#የምርመራዘገባ የሰብል ኬሚካል እንዲረጩ በመንግስት የተገዙ አነስተኛ አውሮፕላኖችን ለማስተዳደር ከአንድ የግል ድርጅት ጋር የተፈፀመው አነጋጋሪው የ7.1 ሚሊዮን ዶላር ውል

የግብርና ሚኒስቴር የገዛቸውን አምስት የሰብል መርጫ አውሮፕላኖች ለሚያስተዳድርለት የግል ተቋም በአመት ከአንድ ቢልዮን ብር በላይ እየከፈለ መሆኑ ታውቋል። ከዚህ ወጪ በተጨማሪ መንግስት በየአመቱ ለአውሮፕላኖቹ ኢንሹራንስ እና መለዋወጫ ግዢ ከ200 ሚልዮን ብር በላይ እያወጣ ይገኛል።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/azwkr3zn

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff

Odie
Member+
Posts: 6021
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by Odie » 16 Sep 2025, 16:46

Za-Ilmaknun wrote:
16 Sep 2025, 16:25
መቸም ጉድ በጉድ እያሰማን የጠባው መስከረም ዛሬ ደሞ በ ኦህዴድ ዘረፋ ዜና ጆሮ ጭው እያደረገ ነው፣፣ የ ንብረት አስተዳደር ተቋራጭ የተቀጠረበት ገንዘብ አውሮፕላኖቹ ከተገዙበት እጥፍ እጥፍ መሆኑን እያየህ፣ ኮሪደሩ እያልክ እዚህ ለሃጭህን አታዝረብርብ፣፣ ሌብነትን እንደሙያ የሚይዙ እነ ቁጭ በሉ እንኳን በዚህ ዜና ይደነግጣሉ፡

መሰረት ሚዲያ እንደዘገበው፣-

#የምርመራዘገባ የሰብል ኬሚካል እንዲረጩ በመንግስት የተገዙ አነስተኛ አውሮፕላኖችን ለማስተዳደር ከአንድ የግል ድርጅት ጋር የተፈፀመው አነጋጋሪው የ7.1 ሚሊዮን ዶላር ውል

የግብርና ሚኒስቴር የገዛቸውን አምስት የሰብል መርጫ አውሮፕላኖች ለሚያስተዳድርለት የግል ተቋም በአመት ከአንድ ቢልዮን ብር በላይ እየከፈለ መሆኑ ታውቋል። ከዚህ ወጪ በተጨማሪ መንግስት በየአመቱ ለአውሮፕላኖቹ ኢንሹራንስ እና መለዋወጫ ግዢ ከ200 ሚልዮን ብር በላይ እያወጣ ይገኛል።

ተጨማሪ ያንብቡ:
https://tinyurl.com/azwkr3zn

የፕሪሚየም አባል ለመሆን ሊንኩን ይከተሉ:
https://meseretmedia.substack.com/30pcoff
And the sodo PP jihadi Horus will come and post corridor or Assab port slogan or video to cover up the mess they sit on or the millon $ they steal. It is all a show business. They steal and beat a drum to cover their arse under the narrative of Ethiopia. The wolf under sheep skin: lol:

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by Za-Ilmaknun » 16 Sep 2025, 17:12

https://meseretmedia.substack.com/p/71? ... irect=true

እነ ጋሽ ኮሪደር እንደዚህ ከሚዘረፍ የህዝብ ሃብት እና ወረት ላይ በሚበጨቅላቸው ፍርፋሪ ተቀማጥለው ያዙን ልቀቁን ሲሉን የሚውሉት እዚህ፣፣ ከደሃ እና ከነጠፈ ሃገር ተዘርፎ መክበር ህሊና ላለው ሰው ሞት ነው!! ባይበላስ ቢቀር? ምድረ ችጋራም ነጣቂ ሁላ

Odie
Member+
Posts: 6021
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by Odie » 16 Sep 2025, 18:04

Not to mention the money embezzled during the buying process of the planes :lol:
And look the signature of the person on the letter. Typical nation nationalities signature. Aramuma use other ethnics to collect their spoils when they don't want to be directly visible :lol:

sesame
Member+
Posts: 7902
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by sesame » 16 Sep 2025, 20:06

It is obvious that massive robbery is underway when a government engages in a massive construction campaign of projects of little value, such as palaces, parks, painted side-walks and corridors, The story of Ovid, a company that claims a "future contracts value of $15 billion", suffices as proof! The only question is: How much of the $15B is going into PP-pockets?
Last edited by sesame on 16 Sep 2025, 23:41, edited 4 times in total.

Dama
Member+
Posts: 6243
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by Dama » 16 Sep 2025, 20:54

Za-Ilmaknun wrote:
16 Sep 2025, 17:12
https://meseretmedia.substack.com/p/71? ... irect=true

እነ ጋሽ ኮሪደር እንደዚህ ከሚዘረፍ የህዝብ ሃብት እና ወረት ላይ በሚበጨቅላቸው ፍርፋሪ ተቀማጥለው ያዙን ልቀቁን ሲሉን የሚውሉት እዚህ፣፣ ከደሃ እና ከነጠፈ ሃገር ተዘርፎ መክበር ህሊና ላለው ሰው ሞት ነው!! ባይበላስ ቢቀር? ምድረ ችጋራም ነጣቂ ሁላ
Amen!

Right
Member
Posts: 4238
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: በስርቆት እና ምዝበራ የተግማማው የ ኮሪደሩ ኦህዴድ አገዛዝ፣ ዛሬ ደሞ ለ ፀረተባይ መርጫ በ $11 ሚሊየን የተገዙ አዉሮፕላኖችን በ $7.1 ሚሊየን ወጪ በግለሰብ እንዲተዳደሩ አደረገ

Post by Right » 16 Sep 2025, 23:29

Corridor development is a money laundering scheme and also it serves as a propaganda tool.?Period.

Kudos for Z in posting the link.

The forum participants needs to bring these kind of facts to neutralize the PP propaganda machine.

MOU, Corridor, Assab, Gerd etc bla! bla!
Expose the pigs.

Post Reply