Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39878
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

7ቱ ቀጣይ የ30 ቢሊዮን ዶላር የኢትዮጵያ ብሄራዊ ጥቅም ፕሮጀክቶች!

Post by Horus » 10 Sep 2025, 13:11

አቢይ አህመድ አሊ ዛሬ ጳጉሜ 4 ቀን 2017 ዓም ለመላው አለም በኦፊሴል ያወጃቸው በሥራ ላይ ያሉ የ30 ቢሊዮን ዶላር 7 ግዙፍ ሜጋ ፕሮጀክቶች ...።
(1) የኑክሌር ኃይል ፕላንት
(2) 100 ሚሊዮን መንገደኛ የሚያጓጉዘው አብስራ አየር ማረፊያ
(3) የጋዝ ፋብሪካ (ምርቃት ላይ ያለ)
(4) እግጅ ግዙፍ የጋዝ ፋብሪካ (አዲስ)
(5) የጋዝ/ኦይል ረፊናሪ ፕላንት
(6) የጎዴ ዳንጎቴ ማዳበሪያ ፋብሪካ
(7) 1.5 መኖሪያ ቤቶች ግምባታ
ለምሳሌ በአላይድ ጎልድ የተጀመረው የወርቅ ኢንዱስትሪ ማዕድን አልተጠቀሰም?


viewtopic.php?f=2&t=366774