Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
almaze
Member+
Posts: 8360
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

የሰራ ቢመስገን ኖሮ የተምቤኑ አለሌ አህያ ባባ-ኢሱ በተወደሱ ነበር!

Post by almaze » 09 Sep 2025, 20:36

ባባ ኢሱ-አንበሴ ለኤርትራ ሲሉ ቂጣቸው እስኪሸብት ድረስ ለፍተዋል!

Please wait, video is loading...

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23327
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የሰራ ቢመስገን የተምቤኑ አለሌ አህያ ባባ-ኢሱ በተወደሱ ነበር!

Post by Fed_Up » 09 Sep 2025, 21:11

almaze wrote:
09 Sep 2025, 20:36
Please wait, video is loading...

Affable
Member
Posts: 622
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: የሰራ ቢመስገን ኖሮ የተምቤኑ አለሌ አህያ ባባ-ኢሱ በተወደሱ ነበር!

Post by Affable » 09 Sep 2025, 21:20

አልማዜ ምን ነካሽ። በጤናሽ ነው። የሰሜኑ ወዳጃችንና ስራን እንዴት በአንድ አረፍተነገር ለመግለፅ ትሞክሪያለሽ። የማይታሰብ ነገር።
በሰላሳ አራት አመት ምን ያህል ትምህረት ቤቶች በ ኤርትራ ተከፈቱ። ምን ያህል ሆስፒታሎች እና ክሊኒኮች። ምን ያህል የአስፋልት አዲስ መንገድ ተሰራ በወዳጃችን ዘመን። ስንፍናው ሌላ መዘዝ ያመጣል። ምን ያህል ኤርትራኖች ውጪ የሚኖሩ ገንዘባቸውን ይዘው ለህዝባቸው ስራ ለመፉጠር ወደ ኤርትራ አቀኑ። የተማሩ ኤርትራኖች በመላው አለም የተበተኑ ውስጥ አምስት ፐርሰንቱ ህዝቤን እረዳለሁ ብሎ ወደ ኤርትራ አቅንቶአል።
Absolutely not.
ኤርትራኖች አገራቸውን የሚወዱ ነበሩ። ወዳጃችን ያን ባህሪያቸውን በቁሙ ገድሎታል።
እዚህ ER ላይ ያዙኝ ልቀቁኝ የሚሉት ካድሬዎቹ የ ኤርትራን ህዝብ ፉላጎት ቅንጣት አይገልፁም። የ እነሱንና የወዳጃችን insecured መሆንን እንጂ።
Yours truly sincerely believe as long as ወዳጃችን is in power, Eritrea is incapable of having beneficial friendly relationship with its neighbors.
Eritrea to prosper, Eritrea to come to the 21st century, ወዳጃችን has to go.
ኢትዪጺያ ያፈራቸው ደንቆሮ የትራይባል ፓለቲከኞች ጋር እያሴረ ፣ አገር እያመሰ የመኖር ፉላጎቱን እልባት መስጠት የግድ ይላል።

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23327
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: የሰራ ቢመስገን ኖሮ የተምቤኑ አለሌ አህያ ባባ-ኢሱ በተወደሱ ነበር!

Post by Fed_Up » 09 Sep 2025, 21:43

Affable wrote:
09 Sep 2025, 21:20
blah .. blah… blah [goes here]
አንድ ቀን ትክክል ሆነህ የማታውቀው .. በቁሟ የሞተች እማማ ኢትዮጵያ አገር ዜጋ,

ይህም ካድሬ ነው በለኛ :lol: :lol:

"እውነትን በጭንቅላቷ ዘቅዝቀው ቢቀብሯት ... ተገልብጣ በጭንቅላቷ ከመቃብር ትወጣለች"
Please wait, video is loading...

almaze
Member+
Posts: 8360
Joined: 15 Dec 2013, 03:38

Re: የሰራ ቢመስገን ኖሮ የተምቤኑ አለሌ አህያ ባባ-ኢሱ በተወደሱ ነበር!

Post by almaze » 09 Sep 2025, 22:16

Affable,ባባ ኢሱ-አንበሴ has made some great strides in infrastructure development in Eritrea over the last 34 years. Take a look






Affable
Member
Posts: 622
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: የሰራ ቢመስገን ኖሮ የተምቤኑ አለሌ አህያ ባባ-ኢሱ በተወደሱ ነበር!

Post by Affable » 09 Sep 2025, 22:24

Are you saying, Almaze, Fed up enjoys this infrastructure development. He might. Of the ወደጃችን cadres he is one among a few who have difficulty discerning facts from fiction.

Post Reply