Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 16556
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

የሆሩስ ልጅ

Post by Misraq » 06 Sep 2025, 09:31

.
.
.
ናትናኤል ይባላል። የብርሃኑ ነጋ አገልጋይ ነበር። ኽዚያም ብርሃኑ ለኦሮሙማ ሲገብር ካድሬዎቹን በዘንቢል ጠርንፎ ለዓብይ ገፀበረከት አድርጎ ሰጠው። ሆሩስና ልጁም ቀለብ እየተሰፈረላቸው ግልጋሎት እየሰጡ ይገኛል። ምግብ ስለሚወዱ አቶ አብይ በደንብ ይመግባቸዋል። በዛው ልክም አፋቸውን ከፍተው ይበላሉ ፡ ያወራሉም።


Odie
Member+
Posts: 6057
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Odie » 06 Sep 2025, 09:52

Cow!

Yucky🤮🤮🤮

Misraq
Senior Member
Posts: 16556
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Misraq » 06 Sep 2025, 10:14

ይብላ ምናለበት brother Odie. እተቅና :lol: :lol:

Odie
Member+
Posts: 6057
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Odie » 06 Sep 2025, 10:20

የጋማ ከብት!
አፈር ይብላና!
ዝሆን እኮ ነው የሚያክለው ምን ያረግለታል🤣
ትንሹ ጭንቅላቱ ለማስብና ግድንግድ ስውነቱ ለመቆጣጠር አይችልም!

Selam/
Senior Member
Posts: 16907
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Selam/ » 06 Sep 2025, 10:46

አንተ ልጁን ትላለህ፣ ጊንጧ እህቱስ አለችልህ አይደለም እንዴ!


Misraq
Senior Member
Posts: 16556
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Misraq » 06 Sep 2025, 12:17

Selam/ wrote:
06 Sep 2025, 10:46
አንተ ልጁን ትላለህ፣ ጊንጧ እህቱስ አለችልህ አይደለም እንዴ!


ይህ ስሜት ቀላል አይደለም። ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል እንደማባለው። ብዙዎች በዚህ መልክ ሳይፈሩ ወጥተው ገልፀውታል። ደፍረው ያልወጡትም በማችሉት መንገድ አማራን ማጥፋት እና ማዋረዱ ላይ ተሰማርተዋል።

ይህ ማለት ለአማራ ወደፊት እነዚህን መበቀል justified ነው። ችግሩ አማራ እንደዚህ ቢልና ቢያደርግ ዛፋም ቅጠሉም ጋራ ሸንተረሩም አፍ ያለው ሁሉ ኡኡታውን ያሰማል። የኢትዬጵያ ማህበረሰብ አማራን የሚመለከትበት መነፅር አድልዖአዊ ያለበትና ፍፁም ጥላቻን ያዘለ ነው። ለዚህ ነው ይህ የአንድነት ፓለቲካ ፍፁም ፌክ ነው የምንለው። ይህች ደም የጠማት ሴት መጪው ሕይወቷ ወይ ተይዛ ለፍርድ መቅረብ ነው ወይንም ተሰድዳ ስትቅበዘበዝ መኖር ነው።


Odie
Member+
Posts: 6057
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Odie » 06 Sep 2025, 12:47

Misraq wrote:
06 Sep 2025, 12:17
Selam/ wrote:
06 Sep 2025, 10:46
አንተ ልጁን ትላለህ፣ ጊንጧ እህቱስ አለችልህ አይደለም እንዴ!


ይህ ስሜት ቀላል አይደለም። ሆድ ያባውን ብቅል ያወጣዋል እንደማባለው። ብዙዎች በዚህ መልክ ሳይፈሩ ወጥተው ገልፀውታል። ደፍረው ያልወጡትም በማችሉት መንገድ አማራን ማጥፋት እና ማዋረዱ ላይ ተሰማርተዋል።

ይህ ማለት ለአማራ ወደፊት እነዚህን መበቀል justified ነው። ችግሩ አማራ እንደዚህ ቢልና ቢያደርግ ዛፋም ቅጠሉም ጋራ ሸንተረሩም አፍ ያለው ሁሉ ኡኡታውን ያሰማል። የኢትዬጵያ ማህበረሰብ አማራን የሚመለከትበት መነፅር አድልዖአዊ ያለበትና ፍፁም ጥላቻን ያዘለ ነው። ለዚህ ነው ይህ የአንድነት ፓለቲካ ፍፁም ፌክ ነው የምንለው። ይህች ደም የጠማት ሴት መጪው ሕይወቷ ወይ ተይዛ ለፍርድ መቅረብ ነው ወይንም ተሰድዳ ስትቅበዘበዝ መኖር ነው።

ተብታባ ገመድ አፍ :lol:
ይቺ ህፃን በካራ የምትገዘግዝ ጭፍን ነች!
Savage/አረመኔ የሚባለው ስው እንዲህ አይነቱ ነው!
አቅም ቢኖራት ለማንም የምትመለስ አይደለችም!
አንድ ኦሮሞ ነርስና ሃኪም ነበሩ እዚያ ጌቶ ክልል የማውቃቸው:: ሃኪሙ በቃ እብድና ጭፍን ነው:: እንደ ኦነግ ጥሎ ጫካ ገብቶ ወያኔ አበላሽታው እጁን አጥቶ ይዘው አስሩት:: በሁዋላ የት እንደገባ አላውቅም!!
ሴቷ ስንቴ ጫካ እየግባች ተይዛ ስትታስር ስትለቀቅ አሁንም ስታብድ እድሜዋን ስታገባድድ ነበር:: የበሻሻው ዱርዬም እኮ ትንሽ ወፌላላ ቢዘቀዝቁት የሆዱን ያወጣው ነበር አሁን እየሽወደ በኢትዮዽያ ስም እየነገደ ነው እንጂ ከእነሱም አይሻልም!! የሚያናደው ለሆዱና ተወናብዶ የሚከተለው መንጋ እንጂ!! የሆሬስ አይኔት ዴዴብ! ስብስቦ መግረፍ ነበር :lol: :lol:

Horus
Senior Member+
Posts: 39878
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Horus » 06 Sep 2025, 13:12

ምስራቅ የምትባል የጋፋት ትርፍራፊ የሻቢያ ተላላኪ ሽፍታ ምነው ብትተወኝ ያንተ ልብ ወዳጅ ጽምዶ ባለ ቅማል ጠገቡ ሱሩባማ ወሮ በላው ሸኔ አሮጊት አግዶ ህጻን ገድሎ ገበሬ ዘርፎ ነጻ ያወጣኛል ብለህ ጠብቅ! የዱግዳ ክስታኔ ገበሬና የዝቋላ መነኩሴ ሸዋ ውስጥ በሸኔ ቢታረድ ያማራ ነጋዴና አስተማሪም ባንተው የፋኖ ወሮ በላ ሲዘረፍ ፣ ሲታገድ ሲታረድ አለ! ግ ን አንድ ታሪካዊ አይቀሬ ሃቅ ልንገርህ ባዳና ባንዳውን ወሮበላ አራጅን እናጸዳዋለን! የኢትዮጵያ ነቀሳዎች !

Selam/
Senior Member
Posts: 16907
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Selam/ » 06 Sep 2025, 17:24

አይ ጭልፊቱ ፡ ምን ዓይነት በጠጣም ሽማግሌ ነህ።

በሚያሳዝን ክስተት የጠፋን ጎሣ ለስድብ የሚጠቅምህ መስሎህ፣ በከርሳም የካድሬ አፍህ አጨማልቀህ “የጋፋት ትራፊ” ማለት ጀመርክ። ጋፋት በአንተ ቆርኪ ለቃሚ አፍ ሊጠራ የማይችል ታላቅ ህዝብ ነበር። ጋፋቴ ነው ያልከውን ከርከሮው አለቃህን ሽመልስን ጠይቀው። ለመሆኑ አንተ የኢህአፓና የኮሚኒዝም ትራፊው ምን ልትባል ነው? ክፉ!

Abere
Senior Member
Posts: 14770
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የሆሩስ ልጅ

Post by Abere » 08 Sep 2025, 15:40

በምን ጥርሱ ነው Horus ይህን የሚበላላችሁ - በዐይኑ ይመለከተው ካልሆነ በስተቀር። የ90 አመት አዛውንት ሳይሆን ይቀራል ብላችሁ ነው። ታዲያ በዚህ ዕድሜው ፈጣሪ በአደራ የሰጠውን አካል ሁሉ መልስ እያለ ተራ በተራ ሳይቀበለው ይቀራል ብላችሁ ነው። :mrgreen:

እንድሁ "ይውደም!" እያለ አድጎ፤ "ይውደም!" እያለ ኑሮ፤ "ይውደም!" እያለ የሚያልፍ የዕርጉም ኢህአፓ/Derg ወዘተ ጥራዝ ነጠቅ ባህርይ ሁኖበት አገር አውድሞ ለማለፍ የማድረግ ባህርይ ነው።

Misraq wrote:
06 Sep 2025, 09:31


Post Reply