Page 1 of 1

ጎዣሜ አማራነት በቃኝ አለ አንዴ?

Posted: 05 Sep 2025, 01:14
by Horus

Re: ጎዣሜ አማራነት በቃኝ አለ አንዴ?

Posted: 05 Sep 2025, 04:12
by Odie
Horus wrote:
05 Sep 2025, 01:14
የአራሙማ ቅምጥ የጭን አጫዋች!
ካረጁ አይበጁ :lol:
ጎጃሜ ጋፋቴ ነው ጋፋቴ አለመሌ ነው አለመሌ ሲመቸው ክስታኔ አማራ ነው ኦሮሙማ ሲመጣ ደግሞ ሶዶ ጎደና ሶዶ ጅዳ ነው ጥቅሙ እንዳይጎልበት!
ተመልስህ ደግሞ ጎጃሜ አማራነቱን ተወ? ጎጃሜን ጋፋት== ሶዶ አይመለል አርገኸው ነበር ትላንት!

የሆነ የስው ጭንቅላት ሳይሆን የተዛባ ሶፍት ዌር የተገጠመለት ስክሪኑ የሚርገበገብ ዴስክ ቶፕ ነው የሆንከው!

ሶዶ the opportunist :lol:

የቆምክበትና የምትደግፈው ስው ግፍ አንድ ቀን ይበላሃል::