Page 1 of 1

ሆረስ ለአብይ አህመድ " የጨፌ ተወካዮች ምክር ቤት እንቁጣጣሽ እና መስቀል በኢትዮጵያ ማከበር እንድታገድ እና እሬቻ ብቻ የሀገረ-ኦሮምያ በዓል ሁኖ እንድከበር እንድወስኑ"።

Posted: 04 Sep 2025, 14:24
by Abere
የሆረስ ምክር ለአብይ አህመድ " የጨፌ ተወካዮች ምክር ቤት እንቁጣጣሽ እና መስቀል በኢትዮጵያ ማከበር እንድታገድ እና እሬቻ ብቻ የሀገረ-ኦሮምያ በዓል ሁኖ እንድከበር እንድወስኑ"። ይህ ምክር በሽመልስ አብዲሳ እና አዳነች አቤቤ ዘንድ ድንቅ ተቀባይነት እንደሚያገኝ ጥርጥር የለውም። ዕልልል! ለዩ የቢዝነስ ፈጠራ ሃሳብ!


Re: ሆረስ ለአብይ አህመድ " የጨፌ ተወካዮች ምክር ቤት እንቁጣጣሽ እና መስቀል በኢትዮጵያ ማከበር እንድታገድ እና እሬቻ ብቻ የሀገረ-ኦሮምያ በዓል ሁኖ እንድከበር እንድወስኑ"።

Posted: 04 Sep 2025, 14:27
by Horus
የኢትዮጵያ ባንዳዎች ተሸንፈዋል ምክኛቱም ተገንጣይዎች፣ ዉሸታሞች ፣ ሃገር ከጂዎች ጥላታቻና ፖለቲካን መለየት የማይችሉ የፖለቲካ ነጋዴና የፖለቲካ መሃይሞች ስለሆኑ :lol: :lol: :lol: :lol:


Re: ሆረስ ለአብይ አህመድ " የጨፌ ተወካዮች ምክር ቤት እንቁጣጣሽ እና መስቀል በኢትዮጵያ ማከበር እንድታገድ እና እሬቻ ብቻ የሀገረ-ኦሮምያ በዓል ሁኖ እንድከበር እንድወስኑ"።

Posted: 04 Sep 2025, 19:26
by Selam/
“የናይጄሪያ ምክትል ጠ/ሚኒስቴር ፊንፊኔን ሊጎበኝ ነው!” ዕሪሪሪሪሪሪሪ!

“አብይ ከትግሬ ወልዷል!” ዕልልልልልል!

“MOU ሊፈረም ነው!” ዕልልልልልል!

“የሴተኛ አዳሪ ልጅ!” ዕሪሪሪሪሪሪሪ!

Re: ሆረስ ለአብይ አህመድ " የጨፌ ተወካዮች ምክር ቤት እንቁጣጣሽ እና መስቀል በኢትዮጵያ ማከበር እንድታገድ እና እሬቻ ብቻ የሀገረ-ኦሮምያ በዓል ሁኖ እንድከበር እንድወስኑ"።

Posted: 05 Sep 2025, 00:42
by Selam/
“ፑቲን ለግድቡ ምረቃ ሊመጣ ነው!” ዕልልልልልል!