Page 1 of 1

የኢ አር ባንዳዎችና አይቀሬው የኢትዮጵያ ባህር በር ጥያቄ?

Posted: 31 Aug 2025, 19:36
by Horus

Re: የኢ አር ባንዳዎችና አይቀሬው የኢትዮጵያ ባህር በር ጥያቄ?

Posted: 31 Aug 2025, 20:49
by Odie
Horus wrote:
31 Aug 2025, 19:36
አንተ ደካማ!
እንዳንተ ስለወደብ በውሽት መጮህ ስለጦርነት ላንቃ እስከሚስነጠቅ ማቅራራት የቀለመ የከተማ ቪድዮ መለጠፍ የህዝብ እንባና የድሃ ስቃይ መርሳት ህዝብ መፍጀት ባንዳነት ካልሆነ ምን ሊሆን እንደሚችል አላውቅም::
ለህዝብ መብት መቆም ስለተገፋና ድሃ መጮህ ዘረኝነት ውሽትን ሌብነትን መቃወም ባንተ ማስተዋል የጎደለው ለጥቅም ጯሂው አይምሮ ባንዳ የሚያስብል ከሆነ ምንም ችግር የለበትም:: ይህ ያንተን ከንቱነት ዘመንህ ምንም ሳይገባህ ወይም ሳትፈይድ ስታቃልጥ ልትጨርስ መድረሱን ያሳያል::