Page 1 of 1

የአማራ ችግር ምንጭ ኢትዮጵያዊነቱ ነው ያሉን የዘመኑ ባንዳዎች መፍረክረክ!!

Posted: 30 Aug 2025, 17:31
by Horus
ልብ በሉ የኢትዮጵያ ስም ይለወጥ የሚል ጥያቄ ክምክክር ኮሚሽን እንደ ቀረበ ታውቃላችሁን????


Re: የአማራ ችግር ምንጭ ኢትዮጵያዊነቱ ነው ያሉን የዘመኑ ባንዳዎች መፍረክረክ!!

Posted: 30 Aug 2025, 18:34
by Odie
Horus wrote:
30 Aug 2025, 17:31
ልብ በሉ የኢትዮጵያ ስም ይለወጥ የሚል ጥያቄ ክምክክር ኮሚሽን እንደ ቀረበ ታውቃላችሁን????

What are you talking about ARAMUMA dog?
ኢትዮዽያዊነት ስጪና ነሺ አንተና አብዮት ማን አረጋችሁ? ሌባ ሁላ! ዜግነት እየገረፍክ ስው ላይ የምትጭነው አይደለም ዜጋ ሲፈልግ የሚከለልበት ከፈለገው ጥሎት የሌላ አገር ዜነት ይቀበላል እንጂ! አሁን አአንተና ዘመዶችህ ጨላ ስለተብለጨለጨላችሁ አራሙማ ስለዘረፈ የኢትዮዽያዊነት ዘማሪ ሆናችሁዋል:: ስለምትዘርፉ የማፍያ ጩኸት የዘራፊ ድምፅ ታስማላችሁ:: ነገ ተረኛ መጥቶ እንደሚመስለው ቀዶ ይስፋታል:: You can do nothing about it! ያንተ እሪታ ደግሞ ከሚስርርህ አራሙማ በለጠ ስለዚህ በስፈርከው ቁና ይስፈርልሃል!