የአብይ የዜሮ ድምር ጨዋታ የፈረሰው በTPLF ነው፤ አማራንና ኤርትራን ይዘህ ትግራይን አንበርክክ ከዚያም ትግራይን ይዘህ አማራንና ኤርትራን አንበርክክ፤
አብይ ትግራይን በኤርትራንና በአማራ ታግዞ ካዳከመ በኻላ፥ ትግራይን ይዞ አማራንና ኤርትራን የማንበርከክ የክህደት ጦርነት ለመጫር አቅዶ ትጥቅና ስንቅ ለTDF መላክ ጀምሮ እንደነበረ የታወቀ ሲሆን፤ ነገር ግን የትግራይ ሃይሎች አንተባበርህም ስላሉት እንደ ነጋበት ጅብ በየቀኑ በአማራ ክልል እየተሳደደና እየተቀጠቀጠ ይገኛል። He is already in a deep quagmire that he may not be able to escape or avoid!