Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

እጅ መስጠት ብርቅ ነው እንዴ? የ ጁላ ልማደኛ ሰራዊት በየሄደበት እጅ ማንጨፍረሩ ባይገርምም፣ ክስታኔን መማረኩ ግን ተአምራዊ ገድል ነው

Post by Za-Ilmaknun » 26 Aug 2025, 18:08

:mrgreen: እንግዲህ ጠባሴ፣ ወደሽ ነው አሉ ከ እሳቱ ምድጃ የተዶልሽ!! ውሃ ልጠጣ ባለ የ ወልቂጤ ህዝብ፣ በግንባሩ ጥይት ቢያጠጣው ጊዜ፣ አስተኳሹ የ ነጋ ቦንገር ልጅ መሆኑን ሳያውቅ ስንቱ ወጣት ረገፈ?

አይዞን!! የ ጎጃም አናብስት ደም ይመልሳሉ! የጎንደር ደቦሎች፣ ጥጋብ ያስተነፍሳሉ፣ የወሎ ተኳሾች ሙሉ ብርጌድ ውልቅልቅ ያወጣሉ፣ የሸዋው ጀዊሳ፣ በሃር ፍለጋ ደብረብርሃን የመጣውን ፣ የ ሹማ አብደታ ኮማንዶ በ እንፉቅቅ ያስኬዱታል!

ልገን ደራሽ ወገን ነው 🤣🤣 ሁሉ በመደቡ ተባለ፣፣


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: እጅ መስጠት ብርቅ ነው እንዴ? የ ጁላ ልማደኛ ሰራዊት በየሄደበት እጅ ማንጨፍረሩ ባይገርምም፣ ክስታኔን መማረኩ ግን ተአምራዊ ገድል ነው

Post by Za-Ilmaknun » 26 Aug 2025, 18:13

This is the kind of arm they are expecting to save them from what is coming. The world is still laughing :lol: :mrgreen: I can't imagine where Berihanu Nega would be running to :mrgreen: The son of Abdissa won't save him!


Post Reply