Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14793
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሆረስ 'እናት አገር ኦሮምያ ወይም ሞት በማለት!!!' ሁርሶ (ሐረር )ማሰልጠኛ ሊገባ ነው - አዲስ አበባ በአፈሳ ኮሪደር ተቀውጣለች። :lol:

Post by Abere » 23 Aug 2025, 21:27

ሆረስ 'እናት አገር ኦሮምያ ወይም ሞት በማለት!!!' ሁርሶ (ሐረር )ማሰልጠኛ ሊገባ ነው - አዲስ አበባ በአፈሳ ኮሪደር ተቀውጣለች። :lol:

ግጠም አለኝ እያስባለው ነው የኦሮሙማው መንፈስ- መሄዱ ነው መሰል ፋኖን ሊገጥም። ያ Ethoash አበባ ይዞ እንዳይቀበለው ብቻ።

Selam/
Senior Member
Posts: 16933
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

Re: ሆረስ 'እናት አገር ኦሮምያ ወይም ሞት በማለት!!!' ሁርሶ (ሐረር )ማሰልጠኛ ሊገባ ነው - አዲስ አበባ በአፈሳ ኮሪደር ተቀውጣለች። :lol:

Post by Selam/ » 24 Aug 2025, 23:09

ሊስትሮው ጭልፊቱ፣ ከአሲምባ ፈርጥጦ ከሸሸ ጀምሮ በሩቁ ካንቋለጠና ካጨበጨበ አነሰው?
Abere wrote:
23 Aug 2025, 21:27
ሆረስ 'እናት አገር ኦሮምያ ወይም ሞት በማለት!!!' ሁርሶ (ሐረር )ማሰልጠኛ ሊገባ ነው - አዲስ አበባ በአፈሳ ኮሪደር ተቀውጣለች። :lol:

ግጠም አለኝ እያስባለው ነው የኦሮሙማው መንፈስ- መሄዱ ነው መሰል ፋኖን ሊገጥም። ያ Ethoash አበባ ይዞ እንዳይቀበለው ብቻ።

Post Reply