Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39939
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ጉራጌ ክልል መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው?

Post by Horus » 17 Aug 2025, 14:54

ስግብግብና ስሜተኛ መሪ ተብዬዎች ታላቁን ፣ ጥብበኛውና ብልሁን የጉራጌ ሕዝብ ማዳመጥ ባለመቻላቸውና ከዚህ ታላቅ ሕዝብ ለመማር ባለመቻላቸው ነው! የጉራጌ የክክል ጥያቄ የፖለቲካ ጥያቄ ነው! ጉራጌን እኔ ልግዛ እኔ ልግዛ ጥያቄ ነው! ጉራጌ ግን ጥልቅ ጥልቅ ራስ ገዝ ሕዝብ ነው! የጉራጌ ጎሳዎች አሁንም በሴራ ፌዴሬሽን አንድ ጎጎት አቁመው አንድ መንግስት መሆን ይችላሉ! በቅድሚያ ጉራጌን ለመምራት የታላቁን ሕዝብ ታሪክ ባህልና ስርዓት የሚያውቁና የሚያከብሩ መሪ ተብዬ ስልጣን ፈላጊዎች መብቀል አለባቸው ። ጉራጌ ግርግር አይወድም! ጥንታዊ ብስል ሕዝብ ነውና!!


Dama
Member+
Posts: 6323
Joined: 22 Jun 2024, 21:05

Re: ጉራጌ ክልል መሆን ያልቻለው ለምንድን ነው?

Post by Dama » 17 Aug 2025, 16:24

Saboteur, who wants a federation with a sellout! Go! Get out!

Post Reply