ጋላ ገዳይ ስለተባለዉ ቡድን ወይም ድርጅት ዮሓንስ ለታ የምያዉቀዉ ኣለ?
Posted: 16 Aug 2025, 00:08
የደርግ መንግስት ከወደቀ በኋላ ጋላ ገዳይ የተባለ ቡድን ወይም ድርጅት ተቋቋመ የሚባል ወሬ ይወራ ነበር።
በኢትዮጵያ የምሽነሪዎች ትምህርት ላይ የተመሠረተ ትምህርት ተምሯል ብዬ የምገምተዉ ዮሓንስ ለታ የሽግግር መንግስት ዉስጥ ሚና የነበረዉ መሆኑ በዜና ይሰማ ነበር።
ኦሮሞን እወክላለሁ ብሎ ጋላ ገዳይ ስለተባለዉ ቡድን ወይም ድርጅት ምንነት ሳይጠይቅ የቀረ ኣይመስለኝም።
ጠይቆ ከሆነ ስለ ቡድኑ ወይም ድርጅት የምያዉቀዉ ወይም የደረሰበት ኣለ?
ተወዳጅ ከሆኑት የአብተዉ ከበደ ፉፋ ዘፈኖች ዉስጥ ኣንዱ ሹሩቤን ህን ቃርቴ የሚል ዉስጥ “ሃ ታኡ ካ ዸለ እሳፎ” የሚል ስንኝ ኣለ።
በዚህ ስንኝ ምን ማለቱ ነበር?
ከብዙ ዐመታት በኋላ ሉበ አብተዉ ከበደ ፉፋ ሆኖ ብቅ ብሎ ሲዘምር “ጨጨብሴ” ይላል። ምን ማለቱ ነዉ?
“ዱረቱ መቃ ኑ እረ ቱለኒ” በሚለዉ ዘፈኑም ተወዳጅ የነበረዉ አብተዉ ከበደ ፉፋ በገዳ ስርዓት ኣርባ ዐመታትን የምያስፈልግ ሂደት ዉስጥ ሳያልፍ ምንድነዉ በአቋራጭ ሉበ ያስባለዉ? እግዝኣብሔር ስያናግረዉ ኖረ ማለት ነዉ?
በኢትዮጵያ የምሽነሪዎች ትምህርት ላይ የተመሠረተ ትምህርት ተምሯል ብዬ የምገምተዉ ዮሓንስ ለታ የሽግግር መንግስት ዉስጥ ሚና የነበረዉ መሆኑ በዜና ይሰማ ነበር።
ኦሮሞን እወክላለሁ ብሎ ጋላ ገዳይ ስለተባለዉ ቡድን ወይም ድርጅት ምንነት ሳይጠይቅ የቀረ ኣይመስለኝም።
ጠይቆ ከሆነ ስለ ቡድኑ ወይም ድርጅት የምያዉቀዉ ወይም የደረሰበት ኣለ?
ተወዳጅ ከሆኑት የአብተዉ ከበደ ፉፋ ዘፈኖች ዉስጥ ኣንዱ ሹሩቤን ህን ቃርቴ የሚል ዉስጥ “ሃ ታኡ ካ ዸለ እሳፎ” የሚል ስንኝ ኣለ።
በዚህ ስንኝ ምን ማለቱ ነበር?
ከብዙ ዐመታት በኋላ ሉበ አብተዉ ከበደ ፉፋ ሆኖ ብቅ ብሎ ሲዘምር “ጨጨብሴ” ይላል። ምን ማለቱ ነዉ?
“ዱረቱ መቃ ኑ እረ ቱለኒ” በሚለዉ ዘፈኑም ተወዳጅ የነበረዉ አብተዉ ከበደ ፉፋ በገዳ ስርዓት ኣርባ ዐመታትን የምያስፈልግ ሂደት ዉስጥ ሳያልፍ ምንድነዉ በአቋራጭ ሉበ ያስባለዉ? እግዝኣብሔር ስያናግረዉ ኖረ ማለት ነዉ?