ያፍሪካ ቀንድ ሽፍቶችና ዘላኖች እንደ ተልባ ተንጫጩ!
ኢትዮጵያን መሃሏ ገነት ዳሯ እሳት ያርግልን! አሚን!
Re: ያፍሪካ ቀንድ ሽፍቶችና ዘላኖች እንደ ተልባ ተንጫጩ!
ስደተኛዉ ፈረኦን ተመልሶ አሜን ኣስባለህ?“Horus” wrote: ኢትዮጵያን መሃሏ ገነት ዳሯ እሳት ያርግልን! አሚን!
ዘላን የሆነዉ ስደተኛ የፈረኦኖች ፋና ወጊ እና ወግ ጠባቂ፣ ሰዉ ይዋሻል፣ ኮከብ ኣይዋሽም፣ ያለዉ ወደየት ነዉ ያለዉ? ኣብሮህ አሜን ኣለ?
የመጀመርያዉ የኢትዮጵያ የሬይነሳንስ ሰዉ መባል የሚችል ዘላኖቹን ጎብኝቶ ምን ነበር ያለህ?
ኤልስዌር ያላዉ የኢትዮጵያ ኣምላክ አሰራሩ ሀያል ነዉ። እኔ እንደተገለጠልኝ ከሆነ ከ ሲ ኣይ ኤ አሰራር በላይ ነዉ። ከሞሳድ አሰራር በላይ ነዉ። እንኳን ኣንተ በአሰራሩ ላይ የተሳፈረ ቀርቶ ኩታ ያጠለቀለትን ኣልፎቶ ኢትዮጵያን ወደ ፍጥረት በር መሠረቷ መልሶ ከፍ ያደረገ ነዉ።
በስንት ቋንቋዎች ተነግሮህ የማይገባህ ማሞ ነህ ወይ? ኣትንጫጫብኝ ብለህ ተኛ።
ወራዳ ተብለህ የወራዳነት ምሳሌ ልያደርግህ እያለፋህ ይሆን? ስንቶችን ተራ በተራ እያዋረደ ኢትዮጵያን ከፍ እያደረገ ያለዉ?
ኣዕምሮን ህን ጅሩ።
የኢትዮጵያ ኣምላክ ፈረኦኖቹን ከስደት መልሶ ለሁለት ሺህ ዐመታት የሰነበተዉን ከምንም ነገር በላይ ጎሰኛ ወይም ሬሲስት የሆነዉን መፅሓፍን እንደገና የምያጽፍ ነዉ። ይህን በፈረኦኖች ዐይን ሀራሙ የሚባል ወዳጅህ ኣርዳዉ።
ጎደስ አቴና ተብሎ የመጀመርያዉ ሬይነሳንስ ያስከተዉን መዘዝ ፈረኦ አክናተን ተብሎ ሁለተኛዉ ሬይነሳንስ ለዘላለሙ ነጋ፣ ሰላም፣ ሸሎም፣ ነመስቴ ወዘተ ነገሡ ለማለት ነዉ እንጂ ሌላ መዘዝ ለማስከተል ኣይዴለም ብለህ ከኣፍርካ ቀንድ ማዶ ያሉ የጥንት ዘመን ጀምሮ ዘመዶቻችንን ምክር ለግሳቸዉ። ለመምከር ችሎታዉ ካለህ እና ጥጋበኛዉ ፈረኦን ሊመለስ ነዉ የሚል ስጋት ካደረባቸዉ።