ወ/ት ኮሪደር ፊቷን ወደ ምዕራብ አዲሳባ ማዞር የጀመረች ይመስላል !!!
Posted: 03 Aug 2025, 23:28
መቼም አይቀሬ ነው
በቡራዩ አድርጎ ወደ አምቦ
በወሊሶ አድርጎ ወደ ጂማ
ባለምገና አድርጎ ሶዶ ሆሳዕና
ያኔ ነው አዲስ ከተማ ፣ ኮልፌ ፣ ቀራኒዮ ፣ ከጣሊያን ሰፈር እስክ አስኮ የሚፈርሰው
በቡራዩ አድርጎ ወደ አምቦ
በወሊሶ አድርጎ ወደ ጂማ
ባለምገና አድርጎ ሶዶ ሆሳዕና
ያኔ ነው አዲስ ከተማ ፣ ኮልፌ ፣ ቀራኒዮ ፣ ከጣሊያን ሰፈር እስክ አስኮ የሚፈርሰው