Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39835
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ወ/ት ኮሪደር ፊቷን ወደ ምዕራብ አዲሳባ ማዞር የጀመረች ይመስላል !!!

Post by Horus » 03 Aug 2025, 23:28

መቼም አይቀሬ ነው
በቡራዩ አድርጎ ወደ አምቦ
በወሊሶ አድርጎ ወደ ጂማ
ባለምገና አድርጎ ሶዶ ሆሳዕና

ያኔ ነው አዲስ ከተማ ፣ ኮልፌ ፣ ቀራኒዮ ፣ ከጣሊያን ሰፈር እስክ አስኮ የሚፈርሰው





Post Reply