ይህን እኩዪ የሆነ ልጅ መስማት ና ማንበብ ሰልችቶኛል፣ ፅሑፍ ግን ያጋጥሙኛል፣ ሰዎች ወዲያ ወዲህ ስለምቀባበሉት መሰለኝ።
በቀደም እንደምከተለዉ ብሎ ፅፎ ነበር፣ ተደነቁኝ፣ ይህ ጋጠወጥ እንዴት የኢትዮጵያን ሕዝብ እንደ ሕዝብ ብንቅ ነዉ ይህን የመሰለ ተልካሻ መልዕክት እንተርኔት ላይ የምለጥፈዉ፣ የህ ጉዳይ የአብይ ጉዳይ አይደልም፣ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጉዳይ እንጂ። የራስን ዕድል በራስ የመወሰን ና የሉዓላዊነት መግለጫ ነዉ። መሪያቸዉን ከፈለጉ ማዉጣት ና ማዉረድ ሳይችሉ፣ ሉዓላዊ ነን ማለት አይቻልም። ይህ ክፍት አፍ ልጅ ሌላ አካል በቶሎ ደርሶ መሪያቸዉን ስፈልግ ልያወጣላቸዉ ና ስፍለግ ደግሞ ልያወርድላቸዉ ነዉ ብሎን በጉጉት እንድንጠብቀዉ በአደባባይ ለፈፈልን፣ ያላንዳች እፍረት። አፈርኩኝ በሱ ቦታ።
ታዲያ አለቆቹ (ላኪዎቹ) ያልከዉ ነገር ከሕዝቡ ጋር ነዉ የያጋጫን ብሎት ነዉ መሰለኝ በንጋታዉ ተመለሰ ና መስታባቢያ የምመስል ምናጫጭር ለጥፎ ሄደ። ድኩማን የሆንክ እኪዪ! እፍረት አልፈጠረብህም። የአሜሪካ መንግስት መሪ ለኢሳያስ አፈወርቂ ደብዳቤ በመፃፉ ነዉ፣ እንደዚያ የፈንደቅኩት ና ኢትዮጵያ ዉስት የመንግስት ለዉጥ በጣም ከጠበቅነዉ በላይ በፍጥነት አየመጣ ነዉ ብዬ የለጠፍኩት ለማለት ዳዳዉ።
ቅሌታም!
on 02.08.2025 (GC).Change is coming, and its coming fast. We must speed up preparation to successufully manage the transition. Its literally a race against time.
literally a race against time? "l*ick my ar$h in public now, you have no other choice!
Please wait, video is loading...
ሌላ መደበቂያ ስላጣ እንዲህም ብዬ ነበር ለማለት ደግሞ ይህኘዉን ሞናጫጭሩን በአፋን ኦሮሞ ብቻ ሞነጫጭሮት ሄደ።ዉርደታም!
Please wait, video is loading...