Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

እንደተለመደው፣ የ ጁላ ሰራዊት ታንክ እና ከባድ መሳሪያ ወደ ኤርትራ ሊያስረክብ እየላከ ነው:) ይላል ሳጂድ

Post by Za-Ilmaknun » 01 Aug 2025, 18:06

ከ መቀሌ እስከ ሞላሌ የፈረጠጠው የ ጁላ መንጋ ፣ አሁን ደሞ ከ ሁመራ እስከ ቁንድዶ ተራራ ለመመረሽ እየተዘጋጀ ይመስላል፣) ሩጫውስ ባልከፋ ግን ሃገር እያራቆተ ለየ ቡድኑ የሚያከፋፍለው መሳሪያ አጃኢብ ያሰኛል፣፣ እንግዲህ ያለደረሰኝ ገቢ አድረጉት! 👊