-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
እንደተለመደው፣ የ ጁላ ሰራዊት ታንክ እና ከባድ መሳሪያ ወደ ኤርትራ ሊያስረክብ እየላከ ነው:) ይላል ሳጂድ
ከ መቀሌ እስከ ሞላሌ የፈረጠጠው የ ጁላ መንጋ ፣ አሁን ደሞ ከ ሁመራ እስከ ቁንድዶ ተራራ ለመመረሽ እየተዘጋጀ ይመስላል፣) ሩጫውስ ባልከፋ ግን ሃገር እያራቆተ ለየ ቡድኑ የሚያከፋፍለው መሳሪያ አጃኢብ ያሰኛል፣፣ እንግዲህ ያለደረሰኝ ገቢ አድረጉት! 