ድሮ የህወሓት ካድሬ በነበረበት ጊዜ የነበሩት ስሜቶች እየተቀረፉ በኢትዮጵያዊነቱ እያመነ የመጣው Deqi Arawitን ላመሰግን እፈልጋለሁ!
Posted: 28 Jul 2025, 12:08
ካለፈው ስህተቱ ታርሞ፣ ጎባጣው ቀንቶ፣ ወደ ብልጽግና የተቀላቀለው ቆራጡ Deqi Arawitን በጣም ላመሰግን እፈልጋለሁ።
<<የብልፅግና ፓርቲ ህልውና የሚረጋገጠው ኤርትራን በሚሳደቡ እና በሚያንቋሽሹ የኦንላይን ታጋዮች ነው!>>
የሚል ፅኑ እምነት ያለው የትግራይ ተወላጁ Deqi Arawit፣ ከጌታቸው ረዳ ጎን ተሰልፎ የብልፅግናን ህልውና ለማስጠበቅ ከኤርትራውያን ጋር እያደረገው ያለው ትንቅንቅ የአረቡ ዓለምን ቀልብ ስቧል። በርታ አንበሳው! ከጎንህ ነን!

<<የብልፅግና ፓርቲ ህልውና የሚረጋገጠው ኤርትራን በሚሳደቡ እና በሚያንቋሽሹ የኦንላይን ታጋዮች ነው!>>
የሚል ፅኑ እምነት ያለው የትግራይ ተወላጁ Deqi Arawit፣ ከጌታቸው ረዳ ጎን ተሰልፎ የብልፅግናን ህልውና ለማስጠበቅ ከኤርትራውያን ጋር እያደረገው ያለው ትንቅንቅ የአረቡ ዓለምን ቀልብ ስቧል። በርታ አንበሳው! ከጎንህ ነን!
