Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9820
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

ድሮ የህወሓት ካድሬ በነበረበት ጊዜ የነበሩት ስሜቶች እየተቀረፉ በኢትዮጵያዊነቱ እያመነ የመጣው Deqi Arawitን ላመሰግን እፈልጋለሁ!

Post by Digital Weyane » 28 Jul 2025, 12:08

ካለፈው ስህተቱ ታርሞ፣ ጎባጣው ቀንቶ፣ ወደ ብልጽግና የተቀላቀለው ቆራጡ Deqi Arawitን በጣም ላመሰግን እፈልጋለሁ።

<<የብልፅግና ፓርቲ ህልውና የሚረጋገጠው ኤርትራን በሚሳደቡ እና በሚያንቋሽሹ የኦንላይን ታጋዮች ነው!>>
የሚል ፅኑ እምነት ያለው የትግራይ ተወላጁ Deqi Arawit፣ ከጌታቸው ረዳ ጎን ተሰልፎ የብልፅግናን ህልውና ለማስጠበቅ ከኤርትራውያን ጋር እያደረገው ያለው ትንቅንቅ የአረቡ ዓለምን ቀልብ ስቧል። በርታ አንበሳው! ከጎንህ ነን! :roll: :roll:




Post Reply