Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39834
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ኢትዮጵያዊያን አላማ መር ሆነው እንዲህ ሲተጉ ከማየት የላቀ ደስታ የለም!

Post by Horus » 26 Jul 2025, 16:22

በተፈሪ መኮንን የአመታት ቆይታዬ ይህን ሰፈር እንደ መዳፌ አውቀዋለሁ! ሺ ግዜ ተጫውተንበታል! ጠላ ፊሊቴር ቀምቀንበታል! አሁን የማየው ነገር ሁሉ ማመን እያቃተኝ ነው !


Horus
Senior Member+
Posts: 39834
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ኢትዮጵያዊያን አላማ መር ሆነው እንዲህ ሲተጉ ከማየት የላቀ ደስታ የለም!

Post by Horus » 26 Jul 2025, 16:52

ልብ በሉ ይይ ታምር ቋቋም ማሪያም ደረስ ወጥቶ ከጫካ ከተማ ጋር ይገናኝና ዞሮ ወደ ዲያስፖራ አደባባይ ጋር ይገጥማል !!!! ማለትም በየካ ሚካኤል ማለት ነው!!!!!



Odie
Member+
Posts: 6024
Joined: 24 Jun 2024, 23:07

Re: ኢትዮጵያዊያን አላማ መር ሆነው እንዲህ ሲተጉ ከማየት የላቀ ደስታ የለም!

Post by Odie » 26 Jul 2025, 17:43

Horus wrote:
26 Jul 2025, 16:22
በተፈሪ መኮንን የአመታት ቆይታዬ ይህን ሰፈር እንደ መዳፌ አውቀዋለሁ! ሺ ግዜ ተጫውተንበታል! ጠላ ፊሊቴር ቀምቀንበታል! አሁን የማየው ነገር ሁሉ ማመን እያቃተኝ ነው !

ስብእናህን የሽጥክ ቅሌታም ሽማግሌ!
ካለጠፍክ እያለ የሚጠፈጥፍህ አለ? :lol:

Post Reply