Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Naga Tuma
Member+
Posts: 6264
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የሻቢያ ራስ ምታት!

Post by Naga Tuma » 24 Jul 2025, 17:29

በባህል ጉዲ ሰዲ እና ወይ ጉድ የተባለዉ ያለ ምክንያት ኣልነበረም።

በስንት ዓመታት ዉስጥ ነዉ ከአብተዉ ከበደ ፉፋ ዘፋኝነት ወደ ሉበ ብሎ ፓስተርነት ከዛም ስፔክታኩላር ኢትዮጵያን ካልቸር ለማየት የበቃነዉ?



Naga Tuma
Member+
Posts: 6264
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የሻቢያ ራስ ምታት!

Post by Naga Tuma » 25 Jul 2025, 01:48



ከዓመታት በፊት ኣንድ የቻይና ባህል ዳንስ ቡድን ማስታወቅያ ኣይቼ ሄደን ኣየን።

በየከተማዉ እየዞሩ የምያሳዩት ነዉ። ይህ ማለት ኣንድ ከተማ ያሳዩት ሌላ ከተማ ካሳዩት ጋር ተመሳሳይ ነዉ ማለት ነዉ።

የኢትዮጵያ ባህል ዳንሶችም ተጠንተዉ ኣንድ ቀን ያሳዩትን መልሶ ማሳየት ይቻላል ማለት ነዉ።

ያ ሲሆን ቤይጂንግ ያሳዩትን ሌላ የዐለም ከተማም መልሰዉ ማሳየት ይችላሉ ማለት ነዉ።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6264
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: የሻቢያ ራስ ምታት!

Post by Naga Tuma » 25 Jul 2025, 13:55

ከዉሳኔ 96 በላይ፣ ከምርጫ 97 በላይ የኢትዮጵያ ታሪክ መርሳት የሌለበት በዛን ወቅት የኢትዮጵያ ሕዝብ በፕሮቴስታንት ሃይማኖት ስም በአደባባይ መዋረዱን ነዉ።

ከምርጫ 97 በኋላ የኣንድ ኢትዮጵያዊ የሀዘን እንባ ፎቶ እና በዛን ወቅት የሌላ ኢትዮጵያዊ በሃይማኖት ምክንያት የአደባባይ ጩሀት ቪድዮ ከታሪክ መዝገብ መፋቅ የማይችሉ ናሙናዎች ናቸዉ።

እዴሳ ለእነሱም ነዉ።

Post Reply