Page 1 of 1
ምእራብ ትግራይ ያለው የአብይ ጦር ባፋኖና በTDF ከመቆረጡና ከመታፈኑ በፊት ለቆ መውጣት አለበት!
Posted: 23 Jul 2025, 12:20
by Axumezana
Re: ምእራብ ትግራይ ያለው የአብይ ጦር ባፋኖና በTDF ከመቆረጡና ከመታፈኑ በፊት ለቆ መውጣት አለበት!
Posted: 23 Jul 2025, 12:25
by Abere
ምዕራብ ትግራይ? የት ነው ደግሞ ምዕራብ ትግራይ የሚባለው? አይመጣ የለም!

ለአማራ ህዝብ ነጻነት እና ዕርስት የሚሞት እንጅ ለወያኔ የሚሞት ፋኖ የለም።ዝናብ እንደመታው የጭቃ አከንባሎ የፈራረሰ ወያኔ የትም አይደርስም።
Re: ምእራብ ትግራይ ያለው የአብይ ጦር ባፋኖና በTDF ከመቆረጡና ከመታፈኑ በፊት ለቆ መውጣት አለበት!
Posted: 23 Jul 2025, 17:53
by Axumezana
Abere ህገ መንግስቱን አንብ! ህግ መንግስት የለም ካልክ ፋኖ አራት ኪሎ እስኪ ገባ ጠብቅ!