Page 1 of 1

ጸረኮሪደሪት እንደምን ከርመሻል?!!

Posted: 22 Jul 2025, 22:07
by Horus
ነጋብሽ መሸብሽ እንዴት ቆዝመሻል? :lol: :lol: :lol: :lol: :lol:


Re: ጸረኮሪደሪት እንደምን ከርመሻል?!!

Posted: 22 Jul 2025, 22:14
by Tiago
Horus wrote:

"እያንዳንዱ ብሄር ብሄረሰብ ደጁን ቢያጸዳ"

በብሔር ትግል ታምናለህ?
:lol: :lol: :lol:

Re: ጸረኮሪደሪት እንደምን ከርመሻል?!!

Posted: 22 Jul 2025, 23:40
by Horus
Tiago wrote:
22 Jul 2025, 22:14
Horus wrote:

"እያንዳንዱ ብሄር ብሄረሰብ ደጁን ቢያጸዳ"

በብሔር ትግል ታምናለህ?
:lol: :lol: :lol:
አው እያንዳንዱ ብሄር ኢትዮጵያዊ ቢሆን የት በደረስን! ደሞ ማንም ብሄር ሆኖ የትም አይደርስም! ሲሰለቸው ይረሳል! ትግሬ ትልቅ ምሳሌ ነው! ይህን የብሄር ጥያቄ የት ወስደው እንደ ሚጥሉት ግራ ገብቷቸው ምድርና ሰማይ ይቧጥጣሉ! ገ ና ሺ ዘመን ብረት ተሸክመው ተራራ ለተራራ ቢንገላቱ አንዳች የሚሆን ነገር የለም! አለቀ!

ብልህ ከሌላው ስህተት ይማራል ፣ ሞኝ ከራሱ ስህተት ተባለኮ!! የጎሳ ፖለቲካ የተበላ እቁብ :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: :lol: