የመሃይምነት ማረጋገጫ መሃይምነት እራሱን ማደባየት ነዉ
Posted: 22 Jul 2025, 14:29
ይህን ቃል በቀላሉ የምጠቀም ሰዉ ኣልነበርኩም።
እዚህ ፎረም ላይ መሳተፍ የጀመርኩኝ ከ18 ዓመታት በፊት ነበር።
በርካታ ነገሮችን ኣንብቤ፣ ኣጥንቼ፣ ለረጅም ግዜ ኣሰላስዬ ስለ ኣስተዋልኩኝ ለመወያየት የኢትዮጵያ ምሁራንን ስፈልግ ኖርኩኝ።
እዚህ ፎረም ላይ ተሳታፊዎች ዉስጥ በአካል ባንተዋወቅም ምሁራዊ ዝንባሌ ኣላቸዉ ብዬ ካሰብኩዋቸዉ ጋር ለመወያየት ሞከርኩኝ።
በብዛት ኣንድ በሽታ ኣላቸዉ። የተሻለ ስለምናዉቅ ሀሳብህን ቆም ብለን ለማስተዋል ግዜያችንን ኣናጠፋም የሚል ዐይነት ተመሳሳይ ጉራ ነዉ።
እየታዘብኩ፣ እየታገስኩ ያስተዋልኩትን ማጋራት ቀጠልኩኝ። ማስተዋሉ በቀላሉ እንደማይመጣ በደንብ ኣዉቃለሁ።
የሰዉ ልጅ ትምህርት ከጀመረበት ቀን ጀምሮ የሚማረዉ ኣንድ መሠረታዊ የሆነ ነገር ነዉ። ዕዉነትን ከሀሰት ወይም ትክክልን ከስህተት መለየት ነዉ። ለዚህ መሣርያዉ ዕዉቀት ነዉ። ለዚህ ነዉ ሰዉ ለማወቅ የሚጥረዉ ወይም መጣር ያለበት።
ስለዚህ ለምሁር መሳሳት ኣሳፋሪ ነዉ። የታወቀ ስህተትን ኣለማረም ለምሁር ነዉር ነዉ።
ይህቺን ያህል ያላስተዋለን ለብዙ ዓመታት መታዘብ፣ መታገስ፣ መዝለፍን ያስከትላል።
በርጩመ ኡልፍና አባቱ ኡፍ ጀለ ባተ የተባለዉ ያለምክንያት ኣልነበረም። የክብር በርጩማን ባለቤቱ ነዉ ስር ስሩ የሚሸከመዉ እንደማለት ነዉ።
እዚህ ፎረም ላይ መሳተፍ ሳልጀምር በፊት በኢትዮጵያዊያን ሆነ ኤርትራዊያን ምሁራን ዉይይት ኣስፈላጊ ነዉ ያልኩኝ ይህን ያህል ዓመታት ሰንብተዉ ስህተት እንደነበሩ በእራሳቸዉ መሰከሩ።
ሁለት ማስረጃዎች ለታሪክ ይቀመጡ።
እዚህ ፎረም ላይ መሳተፍ የጀመርኩኝ ከ18 ዓመታት በፊት ነበር።
በርካታ ነገሮችን ኣንብቤ፣ ኣጥንቼ፣ ለረጅም ግዜ ኣሰላስዬ ስለ ኣስተዋልኩኝ ለመወያየት የኢትዮጵያ ምሁራንን ስፈልግ ኖርኩኝ።
እዚህ ፎረም ላይ ተሳታፊዎች ዉስጥ በአካል ባንተዋወቅም ምሁራዊ ዝንባሌ ኣላቸዉ ብዬ ካሰብኩዋቸዉ ጋር ለመወያየት ሞከርኩኝ።
በብዛት ኣንድ በሽታ ኣላቸዉ። የተሻለ ስለምናዉቅ ሀሳብህን ቆም ብለን ለማስተዋል ግዜያችንን ኣናጠፋም የሚል ዐይነት ተመሳሳይ ጉራ ነዉ።
እየታዘብኩ፣ እየታገስኩ ያስተዋልኩትን ማጋራት ቀጠልኩኝ። ማስተዋሉ በቀላሉ እንደማይመጣ በደንብ ኣዉቃለሁ።
የሰዉ ልጅ ትምህርት ከጀመረበት ቀን ጀምሮ የሚማረዉ ኣንድ መሠረታዊ የሆነ ነገር ነዉ። ዕዉነትን ከሀሰት ወይም ትክክልን ከስህተት መለየት ነዉ። ለዚህ መሣርያዉ ዕዉቀት ነዉ። ለዚህ ነዉ ሰዉ ለማወቅ የሚጥረዉ ወይም መጣር ያለበት።
ስለዚህ ለምሁር መሳሳት ኣሳፋሪ ነዉ። የታወቀ ስህተትን ኣለማረም ለምሁር ነዉር ነዉ።
ይህቺን ያህል ያላስተዋለን ለብዙ ዓመታት መታዘብ፣ መታገስ፣ መዝለፍን ያስከትላል።
በርጩመ ኡልፍና አባቱ ኡፍ ጀለ ባተ የተባለዉ ያለምክንያት ኣልነበረም። የክብር በርጩማን ባለቤቱ ነዉ ስር ስሩ የሚሸከመዉ እንደማለት ነዉ።
እዚህ ፎረም ላይ መሳተፍ ሳልጀምር በፊት በኢትዮጵያዊያን ሆነ ኤርትራዊያን ምሁራን ዉይይት ኣስፈላጊ ነዉ ያልኩኝ ይህን ያህል ዓመታት ሰንብተዉ ስህተት እንደነበሩ በእራሳቸዉ መሰከሩ።
ሁለት ማስረጃዎች ለታሪክ ይቀመጡ።