2. ባርያው የሶዶ ቆርቆሮ ሆረስ በየቀኑ የተመረተ የብልፅግና ግብስብስ ይለጥፋል:: ጌታው በስው እንባና ደም ለአረብ መዝናኛ ለመዘሞቻ ከተማ ይቀባል:: የኢትዮዽያዊ የኑሮ መከራ የሚያባብስ ለዘራፊ የሚመች የከበደ እጅ እንጂ ለህዝብ የሚሆን አገር የሚያድን ስላም የሚያመጣ አገር አንድ የሚያደርግ ፖሊሲ ሳይነድፍ አስርተ አመት ሊሞላ ነው:: ኢንስቲቲዩሽን ሳይገነባ ከተማ ሲቀባ መሄጃው እየደረስ ነው::
መደመር ውሃ በልቷት ፅምዶ ወዳዲሳባ እየመጣች ነው?


ፋኖ ለፅምዶ ሆርሲ ልትሆን ነው?

3. የኛ ጥያቄ የማን ጭብጦ ተነጥቆ ትግሬ/ወያኔ መልክ ቀይሮ ሊነግስ ይሆን እያልን ነው?
4. ይሄ incompetent and evil tribalist ቡድን ባለቀች ስአት ለመፍጨርጨር ምን የሚስበው ካርታ ቀርቶታል? ዮሃንስ ለታ እያለቃቀስ ዳንኤል ክብረት ተረት እያወራ ሆረስ የጋሪ ፈረስ እንደ ቆርቆሮ እየጮኸ progressive ወያኔ ቢነግስ አልተገረምቶም!
-ወይም ደግሞ ያየነው የአባ ስላማ የከሳቴ የእርቅ ልመና ይሆን?
የሚታይ ይሆናል!
ሆረስ/የብልፅግና የጋሪ ፈረስም ለጊዜው ሳይገባው ግልቢያውና እንደሴት በእልልታ ጩኸቱ ቀጥሏል!