Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum

Abere
Senior Member
Posts: 13971
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: PRESENT DAY ETHIOPIAN FOREIGN POLICY

Post by Abere » 19 Jul 2025, 16:25

የሥራ ፈት YouTuber አጋሰስ ወሬ ትለዋለህ። :mrgreen: ደግሞ የምን ውጭ ጉዳይ ፓሊሲ ነው :lol: - ከአዲስ አበባ ውጭ መንቀሳቀስ የማይችል ሽባ ኦሮሙማ ዝም ብሎ እንደ ኮሪደር አይጥ ኮሬደር እያለ ያጭበርብር እንጅ አልሞትኩም አለሁ እያለ። ዘመነ- ኦሮሙማ ዘመነ መሳፍንት ፈጥሯል ለማለት ይቻላል። ኢትዮጵያ አሁን መሪ ( ንጉስ ይሁን ፕሬዚዳንት ወይም ጠቅላይ ሚንስትር የላትም) በባህል እና በፈሪሃ እግዚአብሄር በደመ-ነፍስ ያለች አገር ነች።

Child and woman killer Orommuma does not abide by rule of humanity.

Fiyameta
Senior Member
Posts: 18126
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: PRESENT DAY ETHIOPIAN FOREIGN POLICY

Post by Fiyameta » 19 Jul 2025, 17:00

Ethiopia is not allowed to have a foreign policy.

"እንደ ኢትዮጵያ ለማኝ እና ጥገኛ ስትሆን አገልጋይ ትሆናለህ።" (አምባሳደር ዲና ሙፍቲ)

Abere
Senior Member
Posts: 13971
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: PRESENT DAY ETHIOPIAN FOREIGN POLICY

Post by Abere » 19 Jul 2025, 17:16

የFiyarmata ትልቁ የአእምሮ ሁከት ኤርትራ አገር ናት ብላ ታምናለች። :lol: ከኤርትራ ኢኮኖሚ እና አስተዳደር የአንድ የአዲስ አበባ ዕራስ አገዝ የዕቁብ መረዳጃ የተሻለ የኢኮኖሚ ህግጋት እና ማኔጅመንት አለው። ኤርትራ ምዕራባዊያን እና ዐረቦች ኢትዮጵያን የጎዳን መስሏቸው በአመርቂ ሁኔታ ያከሸፏት ክፍለ-ሀገር።

መክሸፍ እንደ ሻዕብያዋ ኤርትራ ነው። የከሸፈ እና ተስፋ የቆረጠ ዕድሉን አሟጦ አመድ ላይ ቁጭ ብሎ ምንም የቀረኝ ነገር የለም በማለት በሰው ጉዳይ ሁሉ ይዘፈቃል - ፊያአርማታ አስር ጊዜ በባዶ ኤርትራ ኤርትራ ትላለች፡ But she sitting on a dead horse, Eritrea is a place without people and hope. :mrgreen:


Post Reply