Oi!!!




ድሮ የተናገርኩት ከሚጠፋ ....የሚባል ነገር ነበር::
ስውን ማመን ቀብሮ ነው አለ ቀበሮ!!
ከበሻሻው ወረተኛ/አጭቤ መገልባበጥ ባህል አድርጎ የተማረ ሌባ እየበዛ ነው! ይብላኝ ለትውልዱ ሌባ ሆኖ ለሚያድገው!
ወያኔም እንዲህ ነበር የሚያደርገው:: ካድሬዎቹን በሙሉ ምክንያት ፈጥሮ ኤርትራዊ አስመስሎ አሳይለም ካስወጣ በሁዋላ ጆ ባይደን እያለ የሚንከባለል ስራዊት አሜሪካ ይሮፕ አና አውስትራልያ ውስጥ ፈጠረ:: ጋልቾ ተራዋ ነው:: ጉምሩክ ላይ ያለቀረጥ ትዘርፋለች:: ቪዛ ጋ ለዘመዶቿ ትመታለች...
......
ይሄ ታየ የሚባል ስው ልክ እንደበቀለ/ሆረስ/ሆደስ ቆልቶ ሲዘራ ወይም ያለ እረፍት ሲደስኩር አንዴም ፈልጌም ሆነ እንዲሁ ጨርሼ ስምቼው አላውቅም!!
አሁን እንደ ሶዶ ዲቃላ Baqala so called horus ማርሽ ቀይሯል ነው የተባለው?
ገንዘብ ያናግራል!
Blood is thicker than blood!
አከንባሎ ሂድ ወደዘመድህ ቢሉት አዛባ ውስጥ ገባ አሉ!
ቦጋለ===በቀለ የስው ልክ የሌላቸው እርያዎች ናቸው!