Page 1 of 1

"የትግራይ አባቶች እራሳቸውን ከሌሎች አባቶች ሳይታረቁ እንዴት ነው ትግራይን ከፌደራል መንግስት የሚያስታርቁ?" ለሚለው ጥያቄ ብፁእ አቡነ ሰላማ መልስ ሰጡ

Posted: 15 Jul 2025, 08:45
by sarcasm
የትግራይ እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያኖች ሲኖደሶች የሚታረቁበት አግባብ እንዴት ነው?